Central Ethiopia,Worabe
cerphi@cerphi.gov.et

Category: EOC

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ሳምንታዊ የህብረተሰብ ጤና ድንገተኛ አደጋዎች ቅኝትና ምላሽ ማስተባበሪያ ማዕከል EOC ሳምንታዊ ግምገማ አካሂዷል።

ጥር 20/2017 ዓ/ም የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ሳምንታዊ የህብረተሰብ ጤና ድንገተኛ አደጋዎች ቅኝትና ምላሽ ማስተባበሪያ ማዕከል EOC ሳምንታዊ ግምገማ አካሂዷል። የቢሮው ጤናና ጤና ነክ ድንገተኛ አደጋዎች ቅኝት ምላሽ ዳይሬክቶሬት ከፍተኛ ባለሙያ አቶ ከለላው አቻምየለህ የሳምንቱን ሪፖርት ሲያቀርቡ ባለፈው ሳምንት የነበረው የወባ ጫና በዚህ ሳምንት 2.1% ጭማሪ አሳይተዋል ብሏል። ባለፈው ሳምንት 6685 የነበረው በዚህ ሳምንት…
Read more

የማዕከላዊ ኢትዮጲያ ክልል ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት በወቅታዊ ተግባራት ላይ ውይይት ማድረጉን ገለፀ

ጥር 14/2017 የማዕከላዊ ኢትዮጲያ ክልል ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት በወቅታዊ ተግባራት ላይ ውይይት ማድረጉን ገለፀ በክልሉ በዚህ አመት የተከናወኑ የህብረተሰብ ጤና አደጋዎች እና ወረርሽኞች ቁጥጥር ላይ ከፍተኛ መሻሻል የታየበት እና ይህም ተግባሩ በቅንጅት በመመራቱ የተነሳ የመጣ ውጤት ሲሆን በተለይ ከክትባት ጥራት እና ተደራሽነት እንዲሁም ክትባት ያልወሰዱ እና ያቋረጡ ህፃናትን ለይቶ የመከተብ ስራ (Big-Catch Up Campaign) በሁሉም…
Read more

የማ/ኢት/ክ/ሕብረተሰብ ጤና ድንገተኛ አደጋዎች ማስተባበሪያ ማዕከል በሳምንታዊ እና ወቅታዊ የጤና ጉዳዮች ላይ ውይይት አድርጓል።

ማስተባበርያ ማዕከሉ እንደ አዲስ ባደራጀው EOC የወባ መከላከልና መቆጣጠር ተግባራት ያለበት ሁኔታ፣ የምግብ እጥረት፣ እንዲሁም በሌሎች የጤና ጉዳዮች ላይ ውይይት ተካሂዷል። የወባ በሽታን ለመከላከልና ለመቆጣጠር በተከናወኑ ተግባራት ዙርያ ውጤታማ ስራዎች መስራታችው እና ተጨባጭ ውጤት መገኝቱ፣ለዚህም የጤና ተቋማት ለወባ ህክምና ዝግጁ መደርጋችው፣የቤት ለቤት ቅኝት፣አሰሳ እና የታመሙ ሰዎችን ቶሎ ህክምና እንዲያገኙ መደርጉ እና መሻሻሎች መታየታቸው ከባለፈው ሳምንት…
Read more

የህብረተሰብ ጤና አደጋዎች ምላሽ አሰጣጥ ማሳላጫ ማዕከል መጎልበት በጤናው ሴክተር የማይንገራገጭ ስርዓት ለመገምባት ወሳኝ ነው አቶ ሳሙኤል ዳርጌ የማ/ኢት/ክ/መ/ጤና ቢሮ ኃላፊ

የህብረተሰብ ጤና አደጋዎች ምላሽ አሰጣጥ ማሳላጫ ማዕከል መጎልበት በጤናው ሴክተር የማይንገራገጭ ስርዓት ለመገምባት ወሳኝ ነው አቶ ሳሙኤል ዳርጌ የማ/ኢት/ክ/መ/ጤና ቢሮ ኃላፊ የህብረተሰብ ጤና አደጋዎች ምላሽ አሰጣጥ ማሳላጫ ማዕከል ሳምንታዊ የአፈጻጸም ግምገማ ከዞንና ከልዩ ወረዳዎች ጋር በበይነ መረብ አካሂዷል። በሳምንቱ 64,307 ሰዎች የወባ በሽታ ምርመራ ማድረጋቸውንና 21,158 ሰዎች የወባ በሽታ ተገኘቶባቸው ህክምና ማግኘታቸውን የቀረበው ሪፖርት ያስረዳል።…
Read more

የወባ ወረርሽኝ ለመከላከልና ለመቆጣጠር የሚያስችል የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥራ ተጠናክሮ መቀጠሉ ተገለፀ

ጥቅምት 06/2017 ዓ.ም በሺንሽቾ ከተማ አስተዳደር በሚገኘዉ በሺንሽቾ አጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የወባ ወረርሽኝ ለመከላከልና ለመቆጣጠር የሚያስችል የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ ተካሂዷል። በመድረኩም የወባ ወረርሽኝ ለመከላከልና ለመቆጣጠር የወባ በሽታ ምልክቶችና መተላለፊያ መንገዶች እንዲሁም የበሽታዉ መከላከያ መንገዶች ዙርያ ሰፊ ገለፃና ማብራሪያ የተሰጠ መሆኑን ተገልጿል።

የወባ በሽታ ወረርሽኝ አሁን ካለበት ስርጭት ደረጃ ከፍ እንዳይል የሁሉም አመራር እና የባለድርሻ አካላት ርብርብ እንደሚያስፈልግ ተገለፀ።

ጥቅምት 5/2017 የሀላባ ዞን ጤና መምሪያ ሳምንታዊ የ (EOC)የድንገተኛ አደጋዎች ቅኝትና ምለሽ አሰጣጥ ሳምንታዊ አፈፃፀምና ወቅታዊ የወባ በሽታ ስርጭትን አስመልክቶ ውይይት በዛሬው እለት ተካሂዷል። የድንገተኛ አደጋዎች ቅኝትና ምለሽ አሰጣጥ እና የማህበረሰብ ጤና አደጋዎችና የወባ ወረርሽኝ ምላሽ መስጠት ተግባራት ላይ ትኩረት ያደረገ ውይይት ተደርጓል። በመድረኩም በዞናችን ስር በሚገኙ በሁሉም መዋቅሮች የወባ ወረርሽኝ በተከሰተባቸዉ ቀበሌያት የበሽታውን ሥርጭት…
Read more

መጪውን ክረምትና የአየር ንብረት ለውጥን ተከትሎ ሊከሰቱ የሚችሉ የወረርሽኝ ስጋቶችን ለመመከት የሚያስችል የቅድመ መከላከል እንዲሁም የቅኝትና ምላሽ ስራዎች ተጠናክረው ሊቀጥሉ ይገባል።

ሳምንታዊ የህብረተሰብ ጤና ድንገተኛ አደጋዎች ቅኝትና ምላሽ ተግባራት ገምግማ ማካሄዱን የማዕከላዊ ኢት/ክ/መ/ጤና ቢሮ ገልጿል። ሳምንታዊ የክንውን ሪፖርት እና የቅኝት ምላሽ አሰጣጥ ስራዎች ሪፖርት ቀርቦ ዉይይት ተደርጎበታል ። 7,065 የወባ በሽታ ኬዝ ሪፖረት መደረጉን እንዲሁም የወባ በሽታ ከባለፈው ሳምንት በ23/% ጭማሪ ማሳየቱን እና በአንዳንድ የክልሉ አካባቢዎች በከፍተኛ ሁኔታ አየጨመረ መምጣቱን ከቀረበው ሪፖርት መረዳት ተችሏል። እንደ ክልል…
Read more

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ የህ/ጤ/ኢ/ ሳምንታዊ የህብረተሰብ ጤና ድንገተኛ አደጋዎች ቅኝትና ምላሽ ተግባራትን ገምግሟል ።

የክልሉን ነባራዊ ሁኔታ በተመለከተ በሳምንቱ ዉስጥ የተከናወኑ የቅኝትና ምላሽ አሰጣጥ ተግባራት ቀርበው ሰፊ ዉይይት ተደርጎባቸዋል ። አቶ አገኘዉ ፀጋዬ የቢሮው ጤናና ጤና ነክ አደጋዎች ቅኝት ምላሽ ዳይሬክቶሬት ባለሙያ የሳምንቱን ሪፖርት ሲያቀርቡ በዚህ ሳምንት 5176 የወባ በሽታ መከሰቱን ጠቁመዋል ። በክልሉ በሳምንቱ ከምባታ ዞን ቃጫ ቢራ ወረዳ 604 ሰዎች ወይም 27 በመቶ በወባ በሽታ ከፍተኛ ቁጥር…
Read more

በኩፍኝ በሽታ ወረርሽኝ ወቅት ነባራዊ ሁኔታዎች እና የተሰጡ ምላሾች ላይ ያተኮረ ውይይት መደረጉ ተገለጸ።

ኳሊቲ ሄልዝ ኬር አክቲቪቲ ፕሮጀክት ከሚደግፋቸው የሀዲያ ዞን 3 ወረዳዎች እንዲሁም ከጉራጌ ዞን 1 ወረዳ ላይ የኩፍኝ በሽታ ወረርሽኝ በተከሰተበት ወቅት የተከናወኑ ተግባራት አንዲሁም የተሰሩ የምላሽ ስራዎች አፈጻጸም ግምገማ በዛሬው እለት በሆሳዕና ከተማ መደረጉን የማ/ኢት/ክ/መንግስት ጤና ቢሮ ገልጿል። የክትባት አገ/ት ጥራትና ደህንነትን የማሰ ጠበቅ ፋይዳና አገ/ት አሰጣጥ ላይ ያሉ የአፈጻጸም ጉድለቶችን ለማረም የሚያስችል መግባባት ላይ…
Read more

የአየር ንብረት ለውጥን ተከትሎ እየተከሰተ ባለው የጎርፍ አደጋ ሳቢያ ሊከሰቱ የሚችሉ የጤና ስጋቶችን ቀድሞ መከላከል እንደሚገባ ተገለጸ።

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት መደበኛ የወረርሽኞች መቆጣጠሪያ ማዕከል (Emergency Operation Center – EOC) የዓለም ጤና ድርጅት ሪፖርት ሳምንት ( WHO week 19) ግምገማ ተደርጓል፡፡ ሳምንታዊ የተጠቃለለ የበሽታዎች ክስተት፣ ቅኝትና ምላሽ አሰጣጥ አፈፃፀም ሪፖርት ቀርቦ ሰፊ ውይይት የተደረገ ሲሆን በክልሉ እየተከሰተ ያለው የጎርፍ አደጋ አሳሳቢ ከመሆኑ ጋር ተያይዞ በድንገት ሊከሰቱ የሚችሉ ወረርሽኞችን አስመልክቶ ሰፋ…
Read more