Central Ethiopia,Worabe
cerphi@cerphi.gov.et

Category: EOC

CERPHI

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ሳምንታዊ የህብረተሰብ ጤና ድንገተኛ አደጋዎች ቅኝትና ምላሽ EOC ግምገማ አካሂዷል

በሳምንቱ ውስጥ የተከናወኑ የወባ ጫናን ጨምሮ ሌሎች 36 በሽታዎች ላይ ቅኝትና ምላሽ ተግባራት ሪፖርት ቀርቦ ሰፊ ዉይይት ተደርጎባቸዋል ። የቢሮዉ የጤናና ጤና ነክ ድንገተኛ አደጋዎች ቅኝትና ምላሽ ዳይ/ ዳይ/አቶ ወልደሰንበት ሸዋለም የዚህን ሳምንት ቅኝት ሲያብራሩ በሳምንቱ የተለያዩ አደረጃጀቶችን በመጠቀምና የግንዛቤ ስራዎችን በማጠናክር የወባ በሽታ ከባለፈው ሳምንት አንፃር መቀነሱን ጠቁመዋል። እንደ አቶ ወልደሰንበት ገለፃ የወባ በሽታ…
Read more

ትክክለኛ እና የተደራጀ የጤና መረጃ ስርዓትን በማጠናከር በህብረተሰቡ ላይ ሊክሰቱ የሚችሉ የጤና ስጋቶችን ቀድመን መከላከል እንደሚገባ የክልሉ ጤና ቢሮ አስታወቀ

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ የህብረተሰብ ጤና እንስቲትዩት የድንገተኛ አደጋዎች ቅኝትና ምላሽ ዳይሬክቶሬት ከዞንና ከልዩ ወረዳ ለተውጣጡ የአደጋ ስጋት ግንኙነት እና የማህበረሰብ ተሳትፎ ተጠሪዎች (RCCE) ጋር የዉይይት መድረክ አካሂዷል ። በኢንስቲትዩቱ የጤናና ጤና ነክ ድንገተኛ አደጋዎች ቅኝትና ምላሽ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ወልደሰንበት ሸዋለም በዚህ ወቅት እንደተናገሩት ትክክለኛና የተደራጀ የጤና መረጃ ስርዓትን በማጠናክር በህብረተሰቡ ላይ ሊከሰቱ…
Read more

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ሳምንታዊ የህብረተሰብ ጤና ድንገተኛ አደጋዎች ቅኝትና ምላሽ EOC ግምገማ አካሂዷል

በክልሉ የወባ ጫናን ጨምሮ ሌሎች በሽታዎች ላይ ቅኝትና ምላሽ ተግባራት ሪፖርት ቀርቦ ሰፊ ዉይይት ተደርጎባቸዋል ። የሕብረተሰብ ጤና ድንገተኛ አደጋ ሳምንታዊ የአፈጻጸም ሪፖርት የቀረበ ሲሆን በሳምንቱ 8242 የወባ ኬዝ ሪፖርት መደረጉንና ከባለፈው ሳምንት ጋር ሲነፃፀር በ16 በመቶ መቀነሱን መመልከት ተችሏል። የቢሮው ጤናና ጤና ነክ አደጋዎች ቅኝት ምላሽ ዳይሬክቶሬት ከፍተኛ ባለሙያ አቶ ከለላዉ አቻምየለህ የሳምንቱን ሪፖርት…
Read more

ሳምንተዊ ድንገተኛ የህብረተሰብ ጤና አደጋዎች ውይይት ተካሂዷል።

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ህብረተሰብ ጤና ኢኒስቲትዩት ሳምንታዊ ድንገተኛ የህረተሰብ ጤና አደጋዎች አፈጻጸም ውይይት በዛሬው ዕለት ተደርጓል። የክልሉ ህብረተሰብ ጤና ኢኒስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር አቶ ማሙሽ ሁሴን ድንገተኛ የሕብረተሰብ ጤና አደጋዎችን በተሻለ መንገድ ለመቋቋም የጤና ስርዓቱን ዝግጁነት ለማጠንከር እና መሰረታዊ የጤና አገልግሎቶችን በህብረተሰብ ጤና አደጋዎች ጊዜ ለመስጠት እንዲያስችል የሚያግዝ መሆኑን አስረድተዋል፡፡ የተለያዩ የሕብረተሰብ ጤና አደጋዎች በሚከሰቱ ሰዓት…
Read more

በተፈጥሯዊ እና ሰው ሰራሽ በሆኑ አደጋዎች ምክንያት የሚከሰቱ የህብረተሰብ ጤና አደጋዎችን ለመከላከልና ለመቆጣጠር ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ መሆኑን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ገለጸ።

የማዕከላዋ ኢትዮጵያ ክልል የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ሳምንታዊ የሕብረተሰብ ጤና ድንገተኛ አደጋዎች ማስተባበሪያ ማዕከል(Public health EOC) ግምገማ በዛሬው ዕለት አካሂዷል ። ሳምንታዊ የበሽታዎች ቅኝትና የምላሽ ስራዎች ሪፖርት ቀርቦ ውይይት ተደርጓል። በውይይቱም በትኩረት ከተነሱ ነጥቦች፤ወባን ጨምሮ ሳምንታዊ የሕብረተሰብ ጤና ድንገተኛ አደጋዎች ቁጥጥር ፤ተግባራት አፈጻጸም በዝርዝር የተገመገመ ሰሆን፤ የመፍትሔ አቅጣጫና የድርጊት መርሐግብር ተቀምጧል። በተፈጥሯዊ እና ሰው ሰራሽ በሆኑ…
Read more

የወባ ወረርሽኝ ለመከላከልና ለመቆጣጠር የሁሉም አካላት ርብርብ እንደሚያስፈልግ በEOC ግምገማ ላይ ተገለፀ::

በ27ተኛ ሳምንት 7ሺህ 77ሰዎች የወባ ምርመራ ከተደረገላቸዉ መካከል 1 ሺህ 6መቶ 58 ሰዎች በወባ ሲያዙ የ10 ሰዎች ተኝተው ታክመዋል፡፡ በዞኑ ያለው የወባ መገኘት ምጣኔ 23 በመቶሲሆን ፕላዝሞዲየም ፋልሲፈረም 754(46%)፣ፕላዝሞዲየም ቫይቫክስ 885(54%) መሆኑን መረጃዎች ያመላክታሉ። በሳምንቱ በከፍተኛ ሁኔታ የጨመረባቸው መዋቅሮችአለም ገቢያ 269፣ ዳሎቻ ከተማ 206 ፣ ሳንኩራ ወረዳ 189 ፣ ምስራቅስልጢ ወረዳ 171 ፣ሁልባራግ ወረዳ 161…
Read more

የከምባታ ዞን ጤና መምሪያ የድንገተኛ አደጋዎች ኦፕሬሽን ማዕከል (EOC) ሳምንታዊ ግምገማ አካሄደ::

የከምባታ ዞን ጤና መምሪያ የድንገተኛ አደጋዎች ኦፕሬሽን ማዕከል (EOC) ሳምንታዊ ግምገማ አካሄደ ************** ሀምሌ 3/2017 ዓ.ም የከምባታ ዞን ጤና መምሪያ የድንገተኛ አደጋዎች ኦፕሬሽን ማዕከል (EOC) ለህብረተሰቡ ጤና ስጋት ሊሆኑ የሚችሉ የጤናና ጤና ነክ ክስተቶች ቅኝትና ምላሽ ተግባራት ዙሪያ ሳምንታዊ ግምገማ አካሂዷል። በመድረኩ የክረምት መግቢያን ተከትሎ የሚስተዋለው የአየር ሁኔታ ለወባ ትንኝ መራቢያ ምቹ ሁኔታ የሚፈጥር በመሆኑ…
Read more

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ሳምንታዊ የህብረተሰብ ጤና ድንገተኛ አደጋዎች ቅኝትና ምላሽ ማስተባበሪያ ማዕከል EOC ሳምንታዊ ግምገማ አካሂዷል።

ጥር 20/2017 ዓ/ም የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ሳምንታዊ የህብረተሰብ ጤና ድንገተኛ አደጋዎች ቅኝትና ምላሽ ማስተባበሪያ ማዕከል EOC ሳምንታዊ ግምገማ አካሂዷል። የቢሮው ጤናና ጤና ነክ ድንገተኛ አደጋዎች ቅኝት ምላሽ ዳይሬክቶሬት ከፍተኛ ባለሙያ አቶ ከለላው አቻምየለህ የሳምንቱን ሪፖርት ሲያቀርቡ ባለፈው ሳምንት የነበረው የወባ ጫና በዚህ ሳምንት 2.1% ጭማሪ አሳይተዋል ብሏል። ባለፈው ሳምንት 6685 የነበረው በዚህ ሳምንት…
Read more

የማዕከላዊ ኢትዮጲያ ክልል ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት በወቅታዊ ተግባራት ላይ ውይይት ማድረጉን ገለፀ

ጥር 14/2017 የማዕከላዊ ኢትዮጲያ ክልል ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት በወቅታዊ ተግባራት ላይ ውይይት ማድረጉን ገለፀ በክልሉ በዚህ አመት የተከናወኑ የህብረተሰብ ጤና አደጋዎች እና ወረርሽኞች ቁጥጥር ላይ ከፍተኛ መሻሻል የታየበት እና ይህም ተግባሩ በቅንጅት በመመራቱ የተነሳ የመጣ ውጤት ሲሆን በተለይ ከክትባት ጥራት እና ተደራሽነት እንዲሁም ክትባት ያልወሰዱ እና ያቋረጡ ህፃናትን ለይቶ የመከተብ ስራ (Big-Catch Up Campaign) በሁሉም…
Read more

የማ/ኢት/ክ/ሕብረተሰብ ጤና ድንገተኛ አደጋዎች ማስተባበሪያ ማዕከል በሳምንታዊ እና ወቅታዊ የጤና ጉዳዮች ላይ ውይይት አድርጓል።

ማስተባበርያ ማዕከሉ እንደ አዲስ ባደራጀው EOC የወባ መከላከልና መቆጣጠር ተግባራት ያለበት ሁኔታ፣ የምግብ እጥረት፣ እንዲሁም በሌሎች የጤና ጉዳዮች ላይ ውይይት ተካሂዷል። የወባ በሽታን ለመከላከልና ለመቆጣጠር በተከናወኑ ተግባራት ዙርያ ውጤታማ ስራዎች መስራታችው እና ተጨባጭ ውጤት መገኝቱ፣ለዚህም የጤና ተቋማት ለወባ ህክምና ዝግጁ መደርጋችው፣የቤት ለቤት ቅኝት፣አሰሳ እና የታመሙ ሰዎችን ቶሎ ህክምና እንዲያገኙ መደርጉ እና መሻሻሎች መታየታቸው ከባለፈው ሳምንት…
Read more