በዱራሜ ከተማ አስተዳደር የወባ በሽታን ለመከላከል የአጎበር ስርጭት እየተካሄደ ይገኛል::
በከምባታ ዞን በዱራሜ ከተማ አስተዳደር የወባ በሽታን ለመከላከል የሚያስችል በኬሚካል የተነከረ የአልጋ አጎበር ስርጭት እየተካሄደ እንደሚገኝ ተገልጿል። በአየር ንብረት ለውጥ ምክንያት ሊከሰት የሚችለውን የወባ ወረርሽኝ ለመከላከል በኬሚካል የተነከረ የአልጋ የአጎበር ስርጭት በከተማ አስተዳደሩ በሚገኙ በአስሩም ቀጠናዎችና በሶስቱም ክፍለ ከተሞች በባለሙያዎች አማካኝነት እየተሰራጨ መሆኑን የከተማ አስተዳደሩ ጤና ጽ/ቤት አስታውቋል ። የከተማ አስተዳደሩ ጤና ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ…
Read more
