የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ሳምንታዊ የድንገተኛ አደጋዎች አስተዳደር EOC ግምገማ አካሄደ
በክልሉ በስድስተኛ ሳምንት የወባ ጫናን ጨምሮ ሌሎች ተላላፊና ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎች ላይ የተከናወኑ ቅኝትና ምላሽ ተግባራት ሪፖርት ቀርቦ ሰፊ ዉይይት ተደርጎባቸዋል ። የክልሉ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ለገሰ ጴጥሮስ በዚህ ወቅት እንደተናገሩት በቀጣይ የቀልግ ዝናብን ተከትሎ ዝቅተኛ የወባ ስርጭት ለሚከሰትባቸው ወራቶች አስመልክቶ ከወዲሁ ቅድመ ዝግጅት መደረግ እንደሚገባው አስታውቀዋል ፡፡ ከስርዓተ ምግብ ክፍተት…
Read more
