የስኳር ህመም ህክምና እና ክብካቤ ተገቢውን ተደራሽነት ካገኙ የስኳር ህመም ያለባቸው ሰዎች በተሟላ ጤንነት የመኖር እድል አላቸው፡፡
የአለም የስኳር ቀን በሃገራችን ለ34ኛ ጊዜ ህዳር 5 ይከበራል፡፡ የዘንድሮውን በአል ጤና ሚኒስቴር፣ የኢትዮጵያ ስኳር ህመም ማህበር እና አጋሮቹ “የስኳር ህመምና ምሉዕ ደህንነት፡- ለስኳር ህመም ህክምና እና ክብካቤ ተገቢውን ተደራሽነት ካገኙ ሁሉም የስኳር ህመም ያለባቸው ሰዎች በተሟላ ጤንነት የመኖር እድል አላቸው!” በሚል መሪ ቃል የሚከበር ይሆናል፡፡ በዓሉ ትኩረት የሚያደርገው የስኳር ህመም ህክምና እና ክብካቤ ተደራሽነት…
Read more