በጄኔቫ ስዊዘርላንድ ሲካሄድ የነበረው 77 ኛው የዓለም ጤና ጉባኤ በ2005 ዓለም አቀፍ የጤና ደንብ (International Health Regulations 2005 ) ላይ የተደረገዉን ማሻሻያ በማጽደቅ ተጠናቋል።
በጄኔቫ ስውዘርላንድ የአባል አገራትን ተሳትፎ ባረጋገጠ መልኩ ሲካሄድ የነበረው 77 ኛው የዓለም ጤና ጉባኤ በ2005 ዓለም አቀፍ የጤና ደንብ (International Health Regulations 2005 ) ላይ የተደረገዉን ማሻሻያ እና ሌሎች የመፍትሄ ሀሳቦችን ( Resolutions) በማጽደቅ ተጠናቋል። ሃገራችን የአፍሪካ ቡድንን በማስተባበር የጋራ አቋም እንዲያዝና በቀረቡት ማሻሻያዎች ውስጥ ፍትሃዊ ተደራሽነትን ለማሳደግ ለታዳጊ ሃገራት ትርጉም ያለው ለውጥ የሚያመጡ ማሻሻያዎች…
Read more