የማዕከላዊ ኢትዮጲያ ክልል መንግስት ጤና ቢሮ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት በወቅታዊ የጤና ጉዳዮች ላይ ሳምንታዊ ውይይት አካሂዷል።
የማዕከላዊ ኢትዮጲያ ክልል መንግስት የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት በየሳምንቱ የህብረተሰብ ጤና አደጋዎች ላይ ምክክር የሚያደርግበት እና ምላሽ የሚሰጥበት የድንገተኛ አደጋዎች ኦፕሬሽን ማዕከል(EOC) የተግባር ውይይት ከዞንና ከልዩ ወረዳዎች ጋር በበይነ መረብ አድርጓል፡ ሳምንታዊ የአፈጻጸም ሪፖርት የቀረበ ሲሆን በሳምንቱ 46,815 ሰዎች የወባ በሽታ ምርመራ ማድረጋቸውንና 17,304 ሰዎች የወባ በሽታ ተገኝቶባቸው ህክምና ማግኘታቸውን የቀረበው ሪፖርት ያስረዳል። አመራሩን ጨምሮ 4,335…
Read more