የጤና መረጃ ስርዓትን በቴክኖሎጂ እንዲታገዝ የማድረግ ባህልን ማጠናከር እንደሚገባ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ገለፀ።
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት የሕብረተሰብ ጤና ኢኒስቲትዩት የጤና ምርምርና ቴክኖሎጂ ሽግግር ዳይሬክቶሬት የተዘጋጀ የጥናትና ምርምር ጉባኤ በወራቤ ዩኒቨርሲቲ ግቢ ዉስጥ እየተካሄደ ነዉ። ዶ/ር ኢንጂነር ቶፊቅ ጀማል የወራቤ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ፕሮግራሙን በከፈቱበት ወቅት እንደገለፁት መንግስት በ4ኛዉ ትዉልድ ከመሠረታቸው 14 ዩንቨርሲቲዎች መካከል የወራቤ ዩኒቨርስቲ አንዱ መሆኑን ጠቅሰው መደበኛ የመማር ማስተማር ሂደቱን በ2010 ዓ/ም የጀመረ ሲሆን ዩንቨርሲቲዉ ሲጀምር…
Read more