በስልጤ ዞን የሚቶ ወረዳ የማህበረሰብ መድሀኒት ቤት ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ሆነ::
በሚቶ ወረዳ በመንግስትና ማህበረሰብ ትብብር የተገነባውና ለማህበረሰቡ መድሃኒት በተመጣጣኝ ዋጋ ለማቅረብ ትልቅ አስተዋጽኦ እንደሚኖረው የሚጠበቀው የማህበረሰብ መድሀኒት ቤት ተመርቋል የስልጤ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ዘይኔ ቢልካ፣ የዞኑ ዋና የመንግስት ተጠሪ ወ/ሮ ነዒማ ሙኒር፣ በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ግብርና ቢሮ ሀላፊና የገጠር ክላስተር አስተባባሪ በሆኑት በአቶ ኡስማን ሱሩር እና በሚቶ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ…
Read more