በእቅድ ዝግጅት ወቅት ልዩ ትኩረት በመሰጠቱ አሁን ለተገኘው ውጤት በምክንያትነት ተጠቃሽ ነው – ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው(ዶ/ር )
(ሆሳዕና፣ሚያዚያ 23/2017)በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በየፓርቲና በመንግስት በዘጠኝ ወራት የተከናወኑ ተግባራት አስመልክቶ ክልል አቀፍ የአመራር መድረክ በሆሳዕና ከተማ ተካሂዷል የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) እንደገለጹት ፈተናዎቻችንን በመገንዘብ ለተሻለ ለውጥ መስራት ይገባል ብለዋል። ጥንካሬን ማስቀጠል እና ጉድለትን መለየት እቅድን ለማሳካት የሚኖረው ድርሻ ከፍተኛ መሆኑን ርዕሰ መስተዳድሩ ጠቁመዋል። በእቅድ ዝግጅት ወቅት ልዩ ትኩረት በመሰጠቱ አሁን…
Read more
