ትክክለኛና ጥራት ያለውን መረጃ መሰብሰብ ለጥናትና ምርምር ስራዎች ወሳኝ ነው ተባለ
(ሆሳዕና፦ የካቲት 27/2017) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል አመራር አካዳሚ ከክልሉ ጤና ቢሮ ጋር በመተባበር የማህበረሰብ አቀፍ ጤና መድን ውጤታማነትና የፋይናንስ አስተዳደር በሚል ርዕስ ለመረጃ ሰብሳቢዎች በወልቂጤ ከተማ ስልጠና ተሰጥቷል። የአመራር አካዳሚው ዋና ዳይሬክተር አቶ ተስፋዬ ብላቱ እንደተናገሩት ትክክለኛ እና ጥራት ያለውን መረጃዎችን መሰብሰብ ለጥናትና ምርምር ስራዎች ወሳኝ መሆኑን ገልፀዋል። የማህበረሰብ አቀፍ ጤና መድን በኢትዮጵያ ጤና አገልግሎት…
Read more