Central Ethiopia,Worabe
cerphi@cerphi.gov.et

Author: admin

በክልሉ ተላላፊ በሽታዎችን ለመከላከል እና ጤናን ለማበልፀግ ከ5 ዓመት በታች የሆኑ ህፃናትን የክትባት ተጠቃሚ ለማድረግ በትኩረት እየተሰራ እንደሚገኝ ተገለፀ

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ከዩኒሴፍ ጋር በመተባበር በሚደገፉ 18 ወረዳዎች ለሚተገበረዉ ክትባት ያልጀመሩ /ዜሮ ዶዝ/ እና ክትባት ጀምረዉ ያቋረጡ ህፃናትን ለይቶ ለመከተብ የሚያስችል ዉይይት ከሚመለከቲቸዉ ባለድርሻ አካላት ጋር እያካሄደ ይገኛል የክልሉ ጤና ቢሮ የሀላፊ አማካሪ አቶ አባይነህ ኤርቃሎ የእለቱን ፕሮግራም ባስጀመሩበት ወቅት እንደተናገሩት እንደ ሀገር ከ3.9 ሚሊየን በላይ ህፃናት ክትባት ያልተከተቡ እና ክትባቱን ጀምረዉ…
Read more

በማዕከላዊ ኢትዮጽያ ክልል ጤና ቢሮ የተሻለ አፈጻጸም ላስመዘገቡ ሆስፒታሎች እውቅና እና ሽልማት ተሰጠ ፡፡

በ4ኛው ዙር የኢትዮጽያ ሆስፒታሎች ጥምረት ለጥራት ትስስር መረጃን መሰረት ባደረገ ህክምና አገልግሎት የተሻለ አፈጻጸም ላስመዘገቡ ሆስፒታሎች የዋንጫ ፣ የምስክር ወረቀት እና የገንዘብ ሽልማት በክልሉ ጤና ቢሮ አማካኝነት ተሰጥቷል ፡፡ ውድድሩ በግልጽ በተቀመጠ እና በገለልተኛ አካላት በተካሄደ ምዘና የተሻለ አፈጻጸም ላመጡ ሆስፒታሎች የተደረገ ሲሆን እውቅናና ሽልማት ተሰጥቷል ፡፡ ሽልማቱን የክልሉ ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ ሳሙኤል ዳርጌ…
Read more

ከየካቲት 14-17 2017 ዓ/ም በተካሄደው የፖሊዮ ክትባት ዘመቻ ወቅት ለተለዩ የቆልማማ እግር፣ የከንፈርና የላንቃ መሰንጠቅ ችግር ላለባቸው የህብረተሰብ ክፍሎች ነፃ

ከየካቲት 14-17 2017 ዓ/ም በተካሄደው የፖሊዮ ክትባት ዘመቻ ወቅት ለተለዩ የቆልማማ እግር፣ የከንፈርና የላንቃ መሰንጠቅ ችግር ላለባቸው የህብረተሰብ ክፍሎች ነፃ የቀዶ ህክምና ዘመቻ በወራቤ ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል በይፋ ተጀመረ፡፡ ከየካቲት 14-17 2017 ዓ/ም በተካሄደው የፖሊዮ ክትባት ዘመቻ ወቅት ለተለዩ የቆልማማ እግር፣ የከንፈርና የላንቃ መሰንጠቅ ችግር ላለባቸው የማህበረሰብ ክፍሎች ነፃ የቀዶ ህክምና ዘመቻ በወራቤ ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ…
Read more

ትክክለኛና ጥራት ያለውን መረጃ መሰብሰብ ለጥናትና ምርምር ስራዎች ወሳኝ ነው ተባለ

(ሆሳዕና፦ የካቲት 27/2017) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል አመራር አካዳሚ ከክልሉ ጤና ቢሮ ጋር በመተባበር የማህበረሰብ አቀፍ ጤና መድን ውጤታማነትና የፋይናንስ አስተዳደር በሚል ርዕስ ለመረጃ ሰብሳቢዎች በወልቂጤ ከተማ ስልጠና ተሰጥቷል። የአመራር አካዳሚው ዋና ዳይሬክተር አቶ ተስፋዬ ብላቱ እንደተናገሩት ትክክለኛ እና ጥራት ያለውን መረጃዎችን መሰብሰብ ለጥናትና ምርምር ስራዎች ወሳኝ መሆኑን ገልፀዋል። የማህበረሰብ አቀፍ ጤና መድን በኢትዮጵያ ጤና አገልግሎት…
Read more

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ አመታዊ የጤና ኤክስቴንሽን ፌስቲቫል ተካሄደ

ፌስቲቫሉ “ውጤታማ የጤና ኤክስቴንሽን ፕሮግራም ትግበራ ለብልፅግናችን” በሚል መሪ ቃል በዋቸሞ ዩኒቨርስቲ ተካሂዷል። የበለፀገ ሃገር ለመገንባት የዜጎችን ጤንነት የማረጋገጥ አስፈላጊነት አጽንኦት በመስጠት የመድረኩን የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር እንደሻው ጣሰው የተናገሩ ሲሆን፤ ምርታማነትን ለመጨመር የህብረተሰብ ጤናን ማስጠበቅ ወሳኝ ነው ብለዋል። የአገልግሎት ጥራትን በማሻሻል የማህበረሰቡን የአገልግሎት እርካታ ለማሳደግ የጤና ኤክስቴንሽን ባለሙያዎች መትጋት…
Read more

በጤና ተቋማት የተሟላ አገልግሎት መስጠት የሚያስችል ስርዓት በመዘርጋት ዘርፉን ለማዘመን መስራት እንደሚገባ ተጠቆመ

(ሆሳዕና፣የካቲት 23/2017 )በጤና ሚኒስተሯ የተመራ ልዑክ በጉራጌና ሀድያ ዞኖች በጤናዉ ዘርፍ እየተከናወኑ የሚገኙ ስራዎችን ጎብኝቷል፡፡ የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ እንዳሉት በክልሉ በጤና ተቋማት ላይ እየተካሔደ ያለው ምልከታ መልካም ልምዶችን ማስቀጠል እና በአፈጻጸም ረገድ የተስተዋሉ ውስንነቶችን ማረም የሚያስችል ነው ብለዋል። በዚህም በጉራጌና በሀድያ ዞኖች በጤናዉ ዘርፍ እየተከናወኑ የሚገኙ ስራዎችን መመልከታቸውን ተናግረዋል፡፡ በወልቂልጤ ከተማ በተለይም በመጀመሪያ…
Read more

የጤና አገልግሎት ስርዓትን ለማዘመን የበለጸጉ ሶፍትዌሮች እና በተገነቡ ጤና ተቋማት የህክምና ቁሳቁስ ለማሟላት ድጋፍ ያስፈልጋል ፦

ዶ/ር እንዳሻው ጣሰው የጤና አገልግሎት ስርዓትን ለማዘመን የበለጸጉ ሶፍትዌሮች እና በተገነቡ ጤና ተቋማት የህክምና ቁሳቁስ ለማሟላት ድጋፍ ያስፈልጋል ፦ ዶ/ር እንዳሻው ጣሰው ሆሳዕና፣የካቲት 23/2017ዓ.ም የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) ለኢፌዴሪ ጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ እና ለስራ ባልደረቦቻቸው በጽ/ቤታቸው አቀባበል አድርገዋል። የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) ከልኡካን ቡድኑ ጋር…
Read more

ተላላፊ በሽታዎችን ከመከላከል አኳያ ክትባት ትልቁን ድርሻ የሚወስድ በመሆኑ በዘመቻ መልክ በሚሰጡ ተግባሮች ላይ ትኩረት እንደሚያስፈልግ ተመላከተ፡

በክልል ደረጃ ለመጀመሪያ ዙር የሚሰጠው የተቀናጀ የፖሊዮ ክትባት ዘመቻ ማስጀመሪያ ፕሮግራም በቀቤና ልዩ ወረዳ ፍቃዶ ጤና ኬላ በይፋ ተጀምሯል፡፡ በማስጀመሪያው ፕሮግራም ላይ ተገኝተው የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የክልሉ ጤና ቢሮ ምክትል ኃላፊና የጤና ፕሮግራሞች ዘርፍ ኃላፊ አቶ አሸናፊ ጴጥሮስ በዚህ ወቅት እንዳሉት ሀገራችን የምትከተለው መከላከል ላይ መሠረት ያደረገው የጤና ፖሊሲ የፋውስ ህክምና መጨመሩን አንስተዋል፡፡ የህፃናትን ሞት…
Read more

የፖሊዮ ክትባት በክልሉ ከፊታችን ዓርብ የካቲት 14-17/2017 ዓ.ም ይሰጣል

(ሆሳዕና:- የካቲት 12/2017) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ከየካቲት 14-17/2017 ዓ/ም የሚካሄደውን ክልል አቀፍ የመጀመሪያው ዙር የፖሊዮ ክትባት ዘመቻ አስመልክቶ ለመገናኘት ብዙሃን ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥቷል።መግለጫውን የክልሉ ጤና ቢሮና በቢሮው የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት በጋራ ሰጥተዋል። የቢሮው ሀላፊ አቶ ሳሙኤል ዳርጌ በመግለጫቸው በክልሉ ከየካቲት 14-17/2017 ዓ/ም ክልል አቀፍ የመጀመሪያው ዙር የፖሊዮ(የልጅነት ልምሻ) ክትባት ይሰጣል ብለዋል። የፖሊዮ በሽታ…
Read more

የፖሊዮ በሽታን ለማጥፋት በሚደረገው ጥረት አመራሩ እና የባለድርሻ አካላት ተሳትፎ ወሳኝ መሆኑ ተጠቆመ

የካቲት 11/2017 የሀላባ ዞን ጤና መምሪያ የመጀመሪያው ዙር የፖሊዮ ክትባት ዘመቻን አስመልክቶ ለከፍተኛ አመራሩ እና ለባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት ተካሄደዋል። የሀላባ ዞን ብልጽግና ፓርቲ የመንግስት ምክትል ተጠሪ አቶ ረመቶ መሀመድ እንደገለጹት የፖሊዮ በሽታን ለማጥፋት በሚደረገው ጥረት አመራሩ እና የባለድርሻ አካላት ተሳትፎ ወሳኝ መሆኑ ገልጸዋል። የፖሊዮ ክትባት ዘመቻ በአለም እንዲሁም በአገር አቀፍ ደረጃ እና በዞኑ ደረጃ…
Read more