Central Ethiopia,Worabe
cerphi@cerphi.gov.et

Author: admin

በ7ኛው ዙር የጤና አመራርነት ኢንኩቤሽን ፕሮግራም 57 ሰልጣኞች ተመረቁ

ስልጠናውን ላጠናቀቁ ሰልጣኞች የእንኳን ደስ አላችሁ መልእክታቸውን ያስተላለፉት የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ ከእርዳታ ተላቀን ወደ ተሻለ የእድገት ደረጃ ለመድረስ ቁርጠኛ የሆነ አመራርን አስፈላጊነት አጽኖት ሰጥተዋል፡፡ በጤናው ዘርፍም ቢሆን ነገን ለመቀየር ብቃት ያለው አመራር ለመፍጠር የፕሮግራሙን አስፈላጊነት ገልጸዋል፡፡ ፕሮግራሙ በተለይ ለሴቶች ትኩረት በመስጠት በዚህኛው ዙር አብላጫውን ድርሻ እንዲይዙ መደረጉን የተናገሩት ዶ/ር መቅደስ፤ ተመራቂዎች ግንባር ቀደም…
Read more

የወባ በሽታን ለመከላከል በምርምር የተገኙ አዳዲስ ውጤቶችን በግብዓትነት መጠቀም የሚያስችሉ ተግባራት እየተከናወኑ ነው

ሆሳዕና ፤ ሚያዝያ 16/2017፡ – የወባ በሽታን ለመከላከልና ለመቆጣጠር በምርምር የተገኙ አዳዲስ ውጤቶችን በግብዓትነት መጠቀም የሚያስችሉ ተግባራት እየተከናወኑ መሆኑን የኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ገለጸ። ጤና ሚኒስቴር እና የኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ከጅማ ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር በወባ በሽታ ላይ ያተኮረ አስራ አምስተኛው ሲምፖዚየም እየተካሄደ ነው። የኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር መሳይ ሀይሉ በሲምፖዚየሙ መክፈቻ…
Read more

ኢትዮጵያ እና ሩሲያ የጤና ትብብርን ለማጠናከር የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረሙ

በኢትዮጵያ ጤና ሚኒስቴር እና በሩሲያ የሸማቾች መብት ጥበቃ እና የሰብአዊ ደህንነት ክትትል አገልግሎት የመግባቢያ ስምምነቱ ተፈርሟል። ፊርማው የተካሄደው ለመጀመሪያ ጊዜ የሩሲያ-አፍሪካ ለድንገተኛ የጤና አደጋዎች ፈጣን ምላሽ ሰጪ ቡድኖች ልምምድ እና አውደ-ጥናት መርሃ-ግብር ጎንዮሽ ሲሆን፤ በጤና ድንገተኛ አደጋዎች ላይ በሁለቱ አገሮች መካከል ያለውን ትብብር ለማጠናከር ያለመ ስምምነት ነው፡፡ የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ ኢትዮጵያን ወክለው፣ የሩስያ…
Read more

ኢትዮጵያ እና ሩሲያ ለድንገተኛ የጤና ቀውስ ፈጣን ምላሽ መስጠት የሚያስችል ስምምነት ተፈራረሙ

ኢትዮጵያ እና ሩሲያ ለድንገተኛ ወረርሽኝ እና የጤና ቀውስ ፈጣን ምላሽ መስጠት የሚያስችል ስምምነት በዛሬው ዕለት ተፈራርመዋል፡፡ ስምምነቱን የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ እና የሩሲያ የዜጎች ጤና እና የሸማቾች መብት ጥበቃ አገልግሎት ኃላፊ ዩ ፖፖቫ ተፈራርመዋል፡፡ ስምምነቱ ለፈጣን ምላሽ የሚያስፈልጉ ግብዓቶችን ከማቅረብ ባለፈ የዘርፉ ባለሙያዎችን ብቁ የሚያደርግ ስልጠናን ለመስጠት የሚያስችል ነው፡፡ ይህም ለዘርፉ ከሚያበረክተው እገዛ ባሻገር…
Read more

ከበልግ ዝናብ በኋላ ከመጋቢት እስከ ግንቦት ባለው ወቅት የወባ በሽታ ስርጭት መጠን ሊጨምር ስለሚችል ማህበረሰቡ አስፈላጊውን ጥንቃቄ ሊያደርግ ይገባል” የጤና ሚኒስትር ዴዔታ ዶ/ር ደረጀ ዱጉማ

አዳዲስ ፈጠራዎችን እና ሀብትን በማቀናጀት በሁሉ አቀፍ ቁርጠኝነት ወባን እንግታ!” በሚል መሪ ቃል በሀገራችን ኢትዮጵያ ለ18ኛ ጊዜ የሚከበረውን የአለም ወባ ቀንን አስመልክቶ የጤና ሚኒስትር ዴዔታ ዶ/ር ደረጀ ዱጉማ ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡ ዶ/ር ደረጀ በአገራችን እየጨመረ ያለውን የወባ ስርጭት ለመቀነስ እየተሰሩ ያሉ ስራዎችን ገልፀው፣ ወባን ለማጥፋት ዘርፈ ብዙ ምላሽ የሚጠይቅ ስራ እንደሚያስፈልግና ሁሉም ባለድራሻ አካላት በቅንጅት መስራት…
Read more

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ወጣቶች ክንፍ ጽህፈት ቤት ወረርሽኝ እና ሌሎች ተላላፊ በሽታዎች ላይ የንቅናቄ ስራዎች ልዩ ዕቅድ ላይ በሆሳዕና ከተማ ውይይት እየተደረገ ነው

ሆሳዕና ሚያዝያ 08/2017ዓ.ም የዕለቱ የክብር እንግዳና የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ብልፅግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት የዴሞክራሲ ባህል ግንባታ ዘርፍ ኃላፊ አቶ ቀድሩ አብደላ ባስተላለፉት መልዕክት በክልሉ የወጣቶች ክንፍ በበጀት ዓመቱ ከዝግጅት ምዕራፍ ጀምሮ ተግባራት የተመሩበት አግባብ ዘርፈ ብዙ ውጤቶች የተመዘገበቤት አግባብ ነው ያለው። ብልፅግና ፓርቲ በትውልድ ሽግግር የሚያምን ፓርቲ ነው ያሉት አቶ ቀድሩ የወጣቶች ክንፍ የወጣቶች ድምፅ የመሆን…
Read more

የክልሉ የጤና መረጃ አስተዳደር ስርዓትን ለማሻሻል ዲጂታል ቴክኖሎጂ ተግባራዊ እየተደረገ መሆኑን በክልሉ ጤና ቢሮ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ገለጸ ፡፡

የማዕከላዊ ኢትዮጽያ ክልል ጤና ቢሮ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት በህብረተሰብ ጤና መረጃ ጥንቅር እና ትንተና ላይ ያተኮረ ስልጠና ለኢንሰሸቲትዩቱ ባለሙያዎች በሆሳዕና መስጠት ተጀምሯል፡፡ ስልጠናውን በንግግር የከፈቱት የማዕከላዊ ኢትዮጽያ ጤና ቢሮ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ለገሰ ጴጥሮስ የመረጃ ስርዓትን በዲጂታል ቴክኖሎጂ እንዲታገዝ ማድረግ መረጃ በአንድ ቋት በማከማቸት እንደ አገር ውሳኔ ለመስጠት ያገለግላል ብለዋል ፡፡…
Read more

የማዕከላዊ ኢትዮጽያ ክልል ጤና ቢሮ ላስመዘገበው የተሻለ አፈጻጸም ከጤና ሚኒስተር እውቅና አገኘ ፡፡

የማዕከላዊ ኢትዮጽያ ክልል ጤና ቢሮ ላስመዘገበው የተሻለ አፈጻጸም ከጤና ሚኒስተር እውቅና አገኘ ፡፡ የማዕከላዊ ኢትዮጽያ ክልል ጤና ቢሮ በማህበረሰብ ተሳትፎና በጤና ኤክስቴንሽን ፕሮግራም ማሻሻያ ፍኖተ ካርታን በተሻለ በመተግበር ላስመዘገባው አፈጻጸም ከጤና ሚኒስተር እውቅና አገኘ ፡፡ ቢሮው እውቅና ያገኘው የጤና ሚኒርተር የዘርፉን አፈጻጸም መድረክ በጅማ ከተማ ባካሄደው መድረክ ላይ ነው ፡፡ በመድረኩ የጤና ሚንስተር አመራሮችና ባለሙያዎች፣…
Read more

የማዕከላዊ ኢትዩጲያ ክልል ህብረተሰብ ጤና ኢንስትቲዩት ዋና ዳይሬክተር የሆኑት አቶ ማሙሽ ሁሴን ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች ለስቅለትና ለትንሳኤ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።

የማዕከላዊ ኢትዩጲያ ክልል ህብረተሰብ ጤና ኢንስትቲዩት ዋና ዳይሬክተር የሆኑት አቶ ማሙሽ ሁሴን ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች ለስቅለትና ለትንሳኤ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል። በዓሉን ስናከብር መላው ህዝባችን ራሱን ከተላላፊ እና ተላላፊ ካልሆኑ በሽታዎች ሊጠብቅ ይገባል በተለይም ወቅቱ ዝናባማ በመሆኑ ከወባ፣ ከኮሌራ፣ ከኩፍኝ በሽታዎች ራሱን ለመጠበቅ በየአካባቢው ከሚገኙ ጤና ባለሙያዎች የሚሰጠውን ምክር መቀበል፤ አጎበር በአግባቡ መጠቀም፣…
Read more

በኤች አይ ቪ ኤድስ በሽታ ላይ እየታየ ያለውን መዘናጋት ለማስቀረት ጉዳዩን ቀዳሚ አጀንዳ በማድረግ መስራት እንደሚገባ ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር )

በኤች አይ ቪ ኤድስ በሽታ ላይ እየታየ ያለውን መዘናጋት ለማስቀረት ጉዳዩን ቀዳሚ አጀንዳ በማድረግ መስራት እንደሚገባ ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር ) አሳሰቡ (ሆሳዕና ሚያዚያ 3/2017) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በኤች አይ ቪ ኤድስ መከላከል እና መቆጣጠር ላይ ያተኮረ የንቅናቄ መድረክ በሆሳዕና ከተማ ተካሂዷል የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር ) በውይይት መድረኩ ማጠቃለያ…
Read more