Central Ethiopia,Worabe
cerphi@cerphi.gov.et

Author: admin

የማዕከላዊ ኢትዮጵያዊ ክልል ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የተቋሙን የ10 ወራት አፈፃፀም በዛሬው እለት በወራቤ ዩኒቨርስቲ እየገመገመ ይገኛል ።

ጤና ኢንስቲትዩቱ የ2016 በጀት ዓመት የአስር ወራት የስራ አፈፃፀም ሪፖርት የቢሮው ሰራተኞች እና ባለድርሻ አካላት በተገኙበት በወራቤ ዩንቨርስቲ ቅጥር ግቢ ዉስጥ እያካሄደ ነው። ኢንስቲትዩቱ ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ለገሰ ጴጥሮስ የአፈፃፀም ሪፖርቱን ባስጀመሩበት ወቅት እንደተናገሩት በጤናው ዘርፍ የአገልግሎት ጥራትና ተደራሽነትን ለማሻሻል ባለፉት አስር ወራት የተሰሩ ተግባራትንና ጉድለቶች ላይ መምከር እንደሚገባ ገልፀዋል። የቢሮው የህብረተሰብ ጤና ኢኒስቲትዩት…
Read more

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ የህ/ጤ/ኢ/ ሳምንታዊ የህብረተሰብ ጤና ድንገተኛ አደጋዎች ቅኝትና ምላሽ ተግባራትን ገምግሟል ።

የክልሉን ነባራዊ ሁኔታ በተመለከተ በሳምንቱ ዉስጥ የተከናወኑ የቅኝትና ምላሽ አሰጣጥ ተግባራት ቀርበው ሰፊ ዉይይት ተደርጎባቸዋል ። አቶ አገኘዉ ፀጋዬ የቢሮው ጤናና ጤና ነክ አደጋዎች ቅኝት ምላሽ ዳይሬክቶሬት ባለሙያ የሳምንቱን ሪፖርት ሲያቀርቡ በዚህ ሳምንት 5176 የወባ በሽታ መከሰቱን ጠቁመዋል ። በክልሉ በሳምንቱ ከምባታ ዞን ቃጫ ቢራ ወረዳ 604 ሰዎች ወይም 27 በመቶ በወባ በሽታ ከፍተኛ ቁጥር…
Read more

በጄኔቫ ስዊዘርላንድ ሲካሄድ የነበረው 77 ኛው የዓለም ጤና ጉባኤ በ2005 ዓለም አቀፍ የጤና ደንብ (International Health Regulations 2005 ) ላይ የተደረገዉን ማሻሻያ በማጽደቅ ተጠናቋል።

በጄኔቫ ስውዘርላንድ የአባል አገራትን ተሳትፎ ባረጋገጠ መልኩ ሲካሄድ የነበረው 77 ኛው የዓለም ጤና ጉባኤ በ2005 ዓለም አቀፍ የጤና ደንብ (International Health Regulations 2005 ) ላይ የተደረገዉን ማሻሻያ እና ሌሎች የመፍትሄ ሀሳቦችን ( Resolutions) በማጽደቅ ተጠናቋል። ሃገራችን የአፍሪካ ቡድንን በማስተባበር የጋራ አቋም እንዲያዝና በቀረቡት ማሻሻያዎች ውስጥ ፍትሃዊ ተደራሽነትን ለማሳደግ ለታዳጊ ሃገራት ትርጉም ያለው ለውጥ የሚያመጡ ማሻሻያዎች…
Read more

የተባበሩት መንግስታት ድርጅት በዚህ ዓመት የሚጠበቀው ላሊና የተሰኘ የአየር ንብረት ለውጥ ለዓለማቀፍ የአየር መቀዝቀዝ ሚና እንደሚኖረው አስታወቀ::

የዘለቀውን ሙቀት መጠን ሊቀንስ እንደሚችል መተንበዩን የተመድ የአየር ትንበያ ዛሬ ባወጣው መግለጫ አመልክቷል። ከጎርጎርሳውያኑ 2023 አጋማሽ ጀምሮ ኤል ኒኖ ያስከተለው የዓለም ሙቀት በበርካታ የዓለም አካባቢዎች አስከፊ የአየር ሁኔታ እንደከሰት አድርጓል ያለው ዘገባው የ«ላ ሊና» የዓየር ለውጥን ተከትሎ መቀዛቀዝ እያሳየ መምጣቱን ገልጿል። በቀጣዮቹ ጥቂት ወራት ውስጥ ውስጥም እመርታዊ ለውጥ ሊያሳይ እንደሚችል ዓለማቀፉ ድርጅት ተንብዪዋል። ትንበያው እንደሚያሳየው…
Read more

The #WHA77 is leading the way in pandemic preparedness with the new Pandemic Treaty

The #WHA77 is leading the way in pandemic preparedness with the new Pandemic Treaty, aiming for a global agreement to combat future pandemics. While discussions continue and some treaty articles still need resolution, African Union member states are committed to finalizing it in 2024. This ensures equitable resource access and better outbreak preparedness. Africa CDC…
Read more

በኩፍኝ በሽታ ወረርሽኝ ወቅት ነባራዊ ሁኔታዎች እና የተሰጡ ምላሾች ላይ ያተኮረ ውይይት መደረጉ ተገለጸ።

ኳሊቲ ሄልዝ ኬር አክቲቪቲ ፕሮጀክት ከሚደግፋቸው የሀዲያ ዞን 3 ወረዳዎች እንዲሁም ከጉራጌ ዞን 1 ወረዳ ላይ የኩፍኝ በሽታ ወረርሽኝ በተከሰተበት ወቅት የተከናወኑ ተግባራት አንዲሁም የተሰሩ የምላሽ ስራዎች አፈጻጸም ግምገማ በዛሬው እለት በሆሳዕና ከተማ መደረጉን የማ/ኢት/ክ/መንግስት ጤና ቢሮ ገልጿል። የክትባት አገ/ት ጥራትና ደህንነትን የማሰ ጠበቅ ፋይዳና አገ/ት አሰጣጥ ላይ ያሉ የአፈጻጸም ጉድለቶችን ለማረም የሚያስችል መግባባት ላይ…
Read more

የማህበረሰቡን ንቃተ ጤና ከፍ የማድረግ ስራዎችን በማጠናከር የግልና የአካባቢ ንጽህና ተግባራትን በአግባቡ ማሳለጥ ይገባል ተባለ።

የማህበረሰቡን ንቃተ ጤና ከፍ የማድረግ ስራዎችን በማጠናከር የግልና የአካባቢ ንጽህና ተግባራትን በአግባቡ ማሳለጥ ይገባል ተባለ። የተጠናከረ እና ለወረረሽኝ የማይበገር የጤና ስርዓትን በመገንባት ፍትሀዊ እና ጥራት ያለው የጤና አገ/ት ተደራሽ ማድረግ እንደሚገባ የከምባታ ዞን ጤና መምሪያ ሀላፊ አቶ ወንድሙ ዳንኤል ገልጸዋል። ጽዱ ኢትዮጲያን እውን ለማድረግ ባለፉት ጊዜያት የንቅናቄ ስራዎችን በመስራት የዞኑ አመራሮች እንዲቀላቀሉ መደረጉን የገለጹት አቶ…
Read more

በጤናው ዘርፍ የተከናወኑ ስራዎችን አስመለክቶ የክልሉ ምክር ቤት ከማህበራዊ ዘርፍ ጉዳይ ቋሚ ኮሚቴ በጋራ በመቀናጀት ህዝባዊ ውይይት አካሄደ::

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በጤና ዘርፍ የተከናወኑ ያሉ ስራዎች በተመለከተ የክልል ምክር ቤት ከማህበራዊ ጉዳይ ቋሚ ኮሚቴ ጋር በመቀናጀት በሀዲያ ዞን ሾኔ ከተማ ህዝባዊ ውይይት በመካሄድ ላይ ይገኛል። በውይይት መድረኩም በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዋና አፈጉባዔ ወ/ሮ ፋጤ ስርሞሎ የምክር ቤቱ ምክትል አፈጉባኤ ወ/ሮ መነቴ ሙንዲኖ የምክር ቤቱ ማህበራዊ ዘርፍ ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ…
Read more

የአየር ንብረት ለውጥን ተከትሎ እየተከሰተ ባለው የጎርፍ አደጋ ሳቢያ ሊከሰቱ የሚችሉ የጤና ስጋቶችን ቀድሞ መከላከል እንደሚገባ ተገለጸ።

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት መደበኛ የወረርሽኞች መቆጣጠሪያ ማዕከል (Emergency Operation Center – EOC) የዓለም ጤና ድርጅት ሪፖርት ሳምንት ( WHO week 19) ግምገማ ተደርጓል፡፡ ሳምንታዊ የተጠቃለለ የበሽታዎች ክስተት፣ ቅኝትና ምላሽ አሰጣጥ አፈፃፀም ሪፖርት ቀርቦ ሰፊ ውይይት የተደረገ ሲሆን በክልሉ እየተከሰተ ያለው የጎርፍ አደጋ አሳሳቢ ከመሆኑ ጋር ተያይዞ በድንገት ሊከሰቱ የሚችሉ ወረርሽኞችን አስመልክቶ ሰፋ…
Read more

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው የማህበራዊ ክላስተር ጽ/ቤትና ሌሎች የክልል ሴክተር መስሪያ ቤቶችን የስራ እንቅስቃሴ ምልከታ አደረጉ::

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው በወራቤ ማዕከል የሚገኙ የክልል ሴክተር መስሪያ ቤቶችን የስራ እንቅስቃሴ ምልከታ አደረጉ::የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው፣የክልሉ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤ ወ/ሮ ፋጤ ስርሞሎ፣ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አንተነህ ፍቃዱ እና ሌሎች የክልሉ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች በተገኙበት ነው የመስክ ምልከታ ያደረጉት።ርዕሰ መስተዳድሩ የማህበራዊ ክላስተር ጽ/ቤት፣ የትምህርት እና…
Read more