በቀጣይ 10 ቀናት የሚኖረውን የበጋ ደረቅ ርጥበት በመጠቀም ምርት መሰብሰብ ይገባል- ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት
በሚቀጥሉት 10 ቀናት በአብዛኛው የሀገሪቱ ክፍል የሚኖረውን የበጋ ደረቅ ርጥበት በመጠቀም አርሶ አደሮች ሰብል የመውቃትና ምርት የማጓጓዝ ስራ እንዲያከናውኑ የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት አሳሰበ። ኢንስቲትዩት ለኢዜአ በላከው የትንብያ መግለጫ እንደጠቆመው በቀጣይ 10 ቀናት በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች ደረቅ፣ ፀሐያማና ነፋሻማ የአየር ፀባይ ሁኔታ ተጠናክሮ ይቀጥላል። በሰሜን፣ በምሥራቅ፣ በሰሜን ምሥራቅና በደቡብ ደጋማ የሀገሪቱ አካባቢዎች በሌሊትና በማለዳ ቅዝቃዜ እንደሚኖር…
Read more