Central Ethiopia,Worabe
cerphi@cerphi.gov.et

Author: admin

የተደራጀ የጤና ልማት ሰራዊት በመጠቀም የወባ በሽታን መከላከል እንደሚገባ የስልጢ ወረዳ ጤና ጥበቃ ጽህፈት ቤት አስታወቀ!

የተደራጀ የጤና ልማት ሰራዊት በመጠቀም የወባ በሽታን መከላከል እንደሚገባ የስልጢ ወረዳ ጤና ጥበቃ ጽህፈት ቤት አስታወቀ! ሐምሌ 21/2016 የስልጢ ወረዳ የመንግስት ኮሚዩኒኬሽን የስልጢ ወረዳ ጤና ጥበቃ ጽ/ቤት የተደራጀ የጤና ልማት ሰራዊትን በመጠቀም የወባ ትንኝ መራቢያ ቦታዎች በማፋሰስና በማዳፈን ትንኝ እንዳይራባ ማድረግ በሚሉ መሪ ሀሳቦች ከዘርፉ ባለሙያዎችና ከባለድርሻ አካላት ጋር በመሆን ወቅቱን ተከትሎ ሊከሰት የሚችል የወባ…
Read more

መገናኛ ብዙሀን ለህብረተሰቡ ወቅታዊ መረጃን ተደራሽ በማድረግ ረገድ ሚናቸውን መወጣት እንዳለባቸው ተገለጸ

መገናኛ ብዙሀን ለህብረተሰቡ ወቅታዊ መረጃን ተደራሽ በማድረግ ረገድ ሚናቸውን መወጣት እንዳለባቸው ተገለጸ የማዕከላዊ ኢትዮጽያ ክልል ጤና ቢሮ ወቅታዊ የወባ በሽታን አስመልክቶ ከሚዲያ አካላት ጋር በወራቤ ከተማ ውይይት አካሄደ። የማዕከላዊ ክልል ጤና ቢሮ ሀላፊ አማካሪ አቶ ሀብቴ ገብረሚካኤል እንደሀገር እና ክልል የተከሰተው የወባ ወረርሽኝ የህብረተሰቡ ጤና ስጋት እንዳይሆን ማህበረሰቡን የማንቃት ስራ እየተሰራ መሆኑን ተናግረዋል። ክልሉን እንደ…
Read more

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ኢንስቲትዩት መረጃዎችንና ምላሽ ስራን የሚያስተባብሩ ማዕከላትን በማቋቋም የወባ ስርጭትን ለመቀነስ እየሰራ መሆኑን ገለጸ።

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ኢንስቲትዩት መረጃዎችንና ምላሽ ስራን የሚያስተባብሩ ማዕከላትን በማቋቋም የወባ ስርጭትን ለመቀነስ እየሰራ መሆኑን ገለጸ። የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር አቶ ማሙሽ ሁሴን ከሚዲያዎች ጋር በነበራቸው ቆይታ እንደተናገሩት ኢንስቲትዩቱ መረጃዎችንና ምላሽ ስራን የሚያስተባብር ማዕከላትን በማቋቋም የወባ ስርጭትን ለመቀነስ እየሰራ ነው። ማዕከላት በክልሉ ሰባቱም ክላስተሮች መቋቋማቸውን በመግለጽ ወባን ጨምሮ ሌሎችም ወረርሽኞችን ጭምር መከላከል በሚቻልበት ሁኔታ ሀሳብ…
Read more

የወባ በሽታ መከላከልና መቆጣጠር እንዲሁም ሳምንታዊ የጤና አደጋዎች ቅኝትና ምላሽ ስራዎች ላይ ያተኮረ የበይነ መረብ ውይይት ማካሄዱን የማ/ኢት/ክ/መ/ጤና ቢሮ ገለጸ።

የወባ በሽታ መከላከልና መቆጣጠር እንዲሁም ሳምንታዊ የጤና አደጋዎች ቅኝትና ምላሽ ስራዎች ላይ ያተኮረ የበይነ መረብ ውይይት ማካሄዱን የማ/ኢት/ክ/መ/ጤና ቢሮ ገለጸ። የክልሉ ጤና ቢሮ እና የክልሉ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የማናጅመንት አካላት እና ባለሙያዎች በተገኙበት የወባ በሽታ ስርጭትን ለመግታት እየተከናወኑ ያሉ ስራዎችን አስመልክቶ በቀጥታ በበይነ መረብ ከዞን ጤና መምሪያ ሀላፊዎች፣ ከልዩ ወረዳ ጤ/ጽ/ቤት ሀላፊዎች እንዲሁም ባለሙያዎች ጋር…
Read more

በዋና ዋና እና ቁልፍ የጤና ጉዳዮች ላይ ያተኮረ የምክክር መድረክ እየተካሄደ ነው።

የክልሉ ጤና ቢሮ ሀላፊ እና የማኔጅመንት አካላት የዞን ጤና መምሪያ እና የልዩ ወረዳ ጤና ጽ/ቤት ሀላፊዎች እና የሚመለከታቸው ባለሙያዎች ባለድርሻ አካላት እንዲሁም አጋር ድርጅቶች በተገኙበት በዋና ዋና እና ቂልፍ በሆኑ የጤና ጉዳዮዮች ላይ ምክክር የሚደረግ መሆኑን የማዕከላዊ ኢትዮጲያ ክልል መንግስት ጤና ቢሮ ገልጿል። አቶ ሽመልስ ዋንጎሮ የማዕከላዊ ኢትዮጲያ ክልል መንግስት ጤና ቢሮ ሀላፊ ከቢሮ የ10…
Read more

የህብረተሰቡን የጤና ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ እና ጥራት ያለው የጤና አገልግሎት ተደራሽ ለማድረግ በእዉቀት ላይ የተመሠረተ ጥናትና ምርምር መስራት እንደሚገባ ተገለፀ።

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት ጤና ቢሮ የህብረተሰብ ጤና እንስቲትዩት ዳይሮክተሬት ጥናትና ምርምር ስነ ምግባር ኮሚቴ /ቦርድ/ ወደ ስራ እንዲገቡ እገዛ የሚያደርግ ስልጠና ለሚመለከታቸው አካላት በወራቤ ዩኒቨረሲቲ ቅጥር ግቢ ዉስጥ እየተሰጠ ይገኛል ። የማ/ኢ/ክ/ የህ/ጤ/ኢንስትቱዩት ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ለገሰ ጴጥሮስ የስልጠናዉን መድረክ ባስጀመሩበት ወቅት ላይ እንደገለፁት የህብረተሰቡን የጤና ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ እና ጥራት ያለው የጤና አገልግሎት…
Read more

የቤተሰብ እቅድ ጥራትና ተደራሽነትን ለማረጋገጥ የአመራሩ ሚና ወሳኝ ነው!” በሚል መሪ ቃል በሆሳዕና ከተማ የአድቮኬሲ መድረክ ተካሄደ።

የጤና ሚኒስቴር፣ የክልሉ ጤና ቢሮ እንዲሁም የኢትዮጵያ ቤተሰብ መምሪያ በጋራ ያዘጋጁት አቶ ግዛቸው ዋሌራን ጨምሮ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች የተሳተፉበት የቤተሰብ እቅድ ጥራትና ተደራሽነትን ለማረጋገጥ የአመራሩ ሚና ወሳኝ ነው !” በሚል መሪ ቃል በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ሆሳዕና ከተማ የአድቮኬሲ የውይይት መድረክ መካሄዱም ታውቋል። በጤና ሚኒስቴር የሚኒስቴር ዴኤታው የጤና አገልግሎት ፕሮግራም ዘርፍ ከፍተኛ አማካሪ ፕሮፌሰር ስለሺ ጋሮማ ኢትዮጵያ…
Read more

የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር አብይ አህመድ በተገኙበት የሃገር ውስጥ የህክምና ግብአት ምርት እና ኢኖቬሽን አውደ-ርእይ ተከፈተ

በሃገራችን የመጀመሪያ የሆነው የሃገር ውስጥ የህክምና ግብአት እና ምርቶች ኢኖቬሽን አውደ-ርእይ “ጤናችን በምርታችን” በሚል መሪ ቃል መካሄድ ጀምሯል፡፡ በግርብናው ዘርፍ የተገኘውን የሃገር ውስጥ ምርት የማሳደግ ስኬት የህክምና ግብአት እና ምርትንም በማሳደግ ይደገማል ያሉት ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር፤ የሃገር ውስጥ የህክምና ምርቶችን ማሳደግ አስፈላጊነትን በተመለከተም የኮቪድ ወረርሽኝ በተከሰተበት ወቅት ኢትዮጵያን ጨምሮ የአፍሪካ ሃገራት ክትባትንና ሌሎች ግብኣቶችን ማግኘት…
Read more

የሀላባ ዞን ጤና መምሪያ ወቅታዊ የወባ ሁኔታን እና የሴቶች ልማት ህብረት አደረጃጀት የተመለከተ ግምገማ አካሂዷል።

የሀላባ ዞን ጤና መምሪያ ወቅታዊ የወባ ሁኔታን እና የሴቶች ልማት ህብረት አደረጃጀት የተመለከተ ግምገማ አካሂዷል። የዞኑ ጤና መምሪያ በየሳምንቱ በከፍተኛ ደረጃ እየጨመረ የመጣውን የወባ በሽታ ስርጭት ለመግታት በበሽታዎች ቅኝት እና ምላሽ መስጠት ዳሬክቶሬት የተዘጋጀ ሰነድ በአቶ ዳርኬላ ሲርጀባ ቀርቦ ከሚመላከታቸው የዘርፉ ባለሞያዎች እና ከባለድርሻ አካላት ጋር በዛሬው እለት ውይይት አድርጓል፡፡ በውይይቱም በባለፉት አራት ሳምንታት የወባ…
Read more

መጪውን ክረምትና የአየር ንብረት ለውጥን ተከትሎ ሊከሰቱ የሚችሉ የወረርሽኝ ስጋቶችን ለመመከት የሚያስችል የቅድመ መከላከል እንዲሁም የቅኝትና ምላሽ ስራዎች ተጠናክረው ሊቀጥሉ ይገባል።

ሳምንታዊ የህብረተሰብ ጤና ድንገተኛ አደጋዎች ቅኝትና ምላሽ ተግባራት ገምግማ ማካሄዱን የማዕከላዊ ኢት/ክ/መ/ጤና ቢሮ ገልጿል። ሳምንታዊ የክንውን ሪፖርት እና የቅኝት ምላሽ አሰጣጥ ስራዎች ሪፖርት ቀርቦ ዉይይት ተደርጎበታል ። 7,065 የወባ በሽታ ኬዝ ሪፖረት መደረጉን እንዲሁም የወባ በሽታ ከባለፈው ሳምንት በ23/% ጭማሪ ማሳየቱን እና በአንዳንድ የክልሉ አካባቢዎች በከፍተኛ ሁኔታ አየጨመረ መምጣቱን ከቀረበው ሪፖርት መረዳት ተችሏል። እንደ ክልል…
Read more