የጤና ተቋማትን ለህክምና ዝግጁ ከማድረግ ባሻገር ለድንገተኛ የጤና አደጋዎች ፈጣን ምላሽ የሚሰጡ ማድረግ ይገባል።
የጤና ተቋማትን ለህክምና ዝግጁ ከማድረግ ባሻገር ለድንገተኛ የጤና አደጋዎች ፈጣን ምላሽ የሚሰጡና ወረርሽኝን መመከት የሚችሉ ማድረግ እንደሚገባ ተጠቁሟል። የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ የህብረተሰብ ጤና ኢኒስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር አቶ ማሙሽ ሁሴን በማህበረሰቡ ላይ የሚከሰቱ ድንገተኛ የጤና አደጋዎችን አስቀድሞ በመተንበይ በመተንተንና ፈጣን ምላሽ በመስጠት ማህበረሰቡን ከተለያዩ የጤና አደጋዎች መከላከል እንደሚገባ ጠቁመው በክልሉ ውስጥ 6 ሆስፒታሎች ላይ…
Read more