የሮተሪ ኢንተርናሽናል ኢትዮጵያ ፖሊዮን እንደ ሀገር ለማጥፋት የሚታደረገዉን ጥረት እንደሚያግዝ ገለጸ
የሮተሪ ኢንተርናሽናል የዲስትሪክት 1710 የፖሊዮ ፕላስ (PolioPlus) ልዑካን ቡድን በኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት (EPHI) በመገኘት የሥራ ጉብኝት አድርጓል። በሮታሪያን ዣን ፒሮን (Jean Piron) የተመራው ይህ ልዑክ፣ በኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር መሳይ ኃይሉ እና በምክትል ዋና ዳይሬክተሩ ዶ/ር መልካሙ አብቴ ደማቅ አቀባበል ተደርጎለታል። በውይይቱ ወቅት ዶ/ር መሳይ ኃይሉ፣ ኢትዮጵያ የፖሊዮ በሽታን ከሀገር ለማጥፋት…
Read more
