Central Ethiopia,Worabe
cerphi@cerphi.gov.et

የወራቤ ክላስተር ቢሮዎች የስድስት ወር አፈጻጸም በአዲሱ ር/መ/ር ጽ/ቤት ተገመገመ ፡፡

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር እንዳሻው ጣሰው ከማህበራዊ ክላስተር አመራሮች እና ማኔጅመንት አባላት በተገኙበተ በጥቂት ወራት ተገንብቶ አገልግሎት በጀመረው የር/መ/ር ጽ/ቤት አዳራሽ የክላስተሩ አፈጻጸም ተገምግሟል፡፡

በመድረኩ የተሳተፈው የክልሉ ጤና ቢሮ ማኔጅመንት አባላት በስድስት ወራት የተጠናቀቀውን ቤተ መንግስት እና የር/መ/ር ጽ/ቤት በመዘዋወር ጉብኝት እና ምልከታ አድርገዋል ፡፡

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *