Central Ethiopia,Worabe
cerphi@cerphi.gov.et

በቅበት ከተማ አስተዳደር በህብረተሰብ ተሳትፎ ከ10 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ የተደረገበት የማህበረሰብ አቀፍ ፋርማሲ ተመረቀ

መጋቢት 7/2017

በቅበት ከተማ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል በህብረተሰብ ተሳትፎ አሻራ ከ10 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ የተደረገበት የማህበረሰብ ፋርማሲ ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ሆኗል፡፡

በምረቃው መርሃ ግብሩ ላይ የፌዴራል ኢንተርፕራይዝ ልማት ምክትል ዳይሬክተር አቶ አብድልፈታ ሁሴን ፣ የማዕከላዊ ኢትዮጽያ ክልል ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ ሳሙኤል ዳርጌ ፣ የስልጤ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ዘይኔ ቢልካን ጨምሮ የክልል ፣የዞንና የከተማ አስተዳደሩ አመራሮችና ሌሎችም ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል፡፡

ምንጭ፦ የማህበራዊ ክላስተር ኮሙኒኬሽን

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *