Central Ethiopia,Worabe
cerphi@cerphi.gov.et

የወባ በሽታ የሚያሳድረውን ሁለንተናዊ ተፅዕኖ ለመቀነስ ባለድርሻ አካላት ከመቼውም ጊዜ በላይ ትኩረት ሰጥተው ርብርብ ሊያደርጉ እንደሚገባ የስልጤ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ዘይኔ ቢልካ ገለፁ!

CERPHI

ዋና አስተዳዳሪው ይህን ያሉት የዞኑ ጤና መምሪያ የወባ በሽታ ወረርሽኝ ለመከላከልና ለመቆጣጠር ያለመ የንቅናቄ መድረክ በወራቤ ከተማ እያካሄደ ባለበት ወቅት ነው ሲል ስልጤ ዞን መንግስት ኮሙኒኬሽን ዘግቦታል።

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *