Central Ethiopia,Worabe
cerphi@cerphi.gov.et

Welcome to Central Ethiopia Public Health Institute

በማእከላዊ ኢትዮጵያ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት

PHEM

Through public intelligence and diseases surveillances of immediately as well as weekly reportable diseases.

Laboratory

The public health laboratory performs diagnostic activities which are not performed in other health care delivery institutions.

Research

By reviewing different evidences sources, conducting public health researches and monitoring and evaluating implementation of different programs.

RDMC

Improving Public Health Through Data-Driven Decisions

Welcome to Central Ethiopia Region Public Health Institute.


    After the former region of South Ethiopia recognized as a new region through referendum, the remaining seven zones and three special woredas following the decision decided by the Federation Council started working as a region of Central Ethiopia.
    At Central Ethiopia Region Public Health Institute, our mission is to promote health and well-being in our community through research, public health emergency management, and advocacy.
    we are also committed to improving the health of individuals and communities through research on priority health nutrition issues for evidence-based information utilization and technology transfer; effective public health emergency management; establishing quality laboratory system; and training public health researchers and practitioners for best public health interventions…..

               Mr.Mamush Hussein
          (CERPHI,Director General)
Read More
Ato Mamush Hussein

MPox Status In CER as of now

Total Tested

Total +ve

Total Recovered

Total Death
በጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ የተመራ የጤና ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራሮች ልኡካን ቡድን የማዕከላዊ ኢትዮጲያ ክልል የህብረትሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ላቦራቶሪን ጎበኘ።

በጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ የተመራ ከፍተኛ አመራሮች ልኡካን ቡድን ዛሬ በወራቤ ከተማ የሚገኘውን የክልሉን የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ላቦራቶሪን ጎብኝቷል።
በጉብኝቱ ወቅትም በጤና ሚኒስትር ዴኤታ ዶ/ር ደረጀ ዱጉማ የክልሉ ጤና ቢሮ ሀላፊ አቶ ሳሙኤል ዳርጌ የክልሉ የህብረተሰብ ጤና ኢንስትቲዪት ዋና ዳይሬክተርን አቶ ማሙሽ ሁሴንን ጨምሮ ሌሎች የክልልና የፌዴራል ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች ተገኝተውበታል።
            በክልሉ የህብርተሰብ ጤና ላቦራቶሪ ተወካይ በሆኑት በአቶ ክብረዓብ ገ/ህይወት በኩል ስለ ላቦራቶሪው አሁናዊ ሁኔታ እንዲሁም ላቦራቶሪው በቅርቡ ስለ ሚጀምራችው አንዳንድ አገልግሎቶች ማለትም የHIV Viral Load፣ የEQA እና ሌሎችንም አገልግሎቶች ጨምሮ ለህብረተሰቡ ለመስጠት በዝግጅት ላይ መሆኑን ለልኡካን ቡድኑ ገለጻ ተደርጎላችዋል ።ልዑካን ቡድኑ ባደረጋቸው የጉብኝት ወቅትም በጥንካሬ በለያቸው እና በቀጣይ ላቦራቶሪውን ከማስፋፋት እና ከማጠናከር አንጻር ትኩረት ሊሰጥባችው ከሚገባችው ተግባራቶች አኳያ ከሚኒስትር መስሪያ ቤቱ ጋር በቅንጅት እና በቅርበት ሊሰራባቸው እንደሚገባ ተመላክቷል።

በማዕከላዊ ኢትዮጲያ ጤና ቢሮ ዓመታዊ የጤና ኤክስቴንሽን ፌስትቫል በሆሳዕና ከተማ እየተካሄደ ይገኛል።

Read More….

“Polio has no cure, but vaccination is our strongest shield. Let’s unite to make Central Ethiopia polio-free”

The Central Ethiopia Regional Health Bureau & Public Health Institute, in collaboration with Local and international partners, has launched and accomplished successfully a critical three-day polio vaccination campaign targeting children under five years old. The campaign, which runs from February 21 to 23, 2025, aims to immunize childrens across urban and rural communities in the region. and now the 2nd round of this integrated polio campaign is already started in all woredas of the region and will be done in the next four days.

Butajira Town, Ethiopia – 2-12-2025– The Central Ethiopia Public Health Institute (CERPHI) Data Management Center recently organized a half-day workshop in Butajira Town, focusing on fostering a data use culture among universities and diffrent stakeholders across the region. The event brought together academics, researchers, and public health professionals to emphasize the critical role of data in improving healthcare outcomes and policymaking.

ReadMore

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ከአርማወር ሐንሰን የምርምር ኢንስቲትዩት ጋር በባህላዊ መድሀኒት ጥናት ላይ በትብብር መስራት የሚያስችል የመግባቢያ ውል ስምምነት ተፈራረሙ

Read More….

 ዜና|News

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የኤም ፖክስ (Mpox) በሽታ ቅድመ መከላከል ስራዎች በመሰራት ላይ መሆናቸውን የክልል ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት አስታወቀ::

ኤም ፖክስ ወይም በተለምዶ የዝንጀሮ ፈንጣጣ በመባል የሚታወቀው በከፍተኛ ፍጥነት ከሚሰራጩ በሽታዎች አንዱ መሆኑንና የአለም አቀፍ የጤና ስጋት ሆኖ የተመዘገበ በሽታ መሆኑን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር[…]

Read more

በኢትዮጵያ የመጀመሪያው የድንገተኛ ህክምና ቡድን (Emergency Medical Team – EMT) የተሟላ የመስክ ልምምድ (Full Scale Simulation Exercise) ተካሄደ::

በኢትዮጵያ የመጀመሪያው የድንገተኛ ህክምና ቡድን (Emergency Medical Team – EMT) የተሟላ የመስክ ልምምድ (Full Scale Simulation Exercise) ተካሄደ:: የብሔራዊ አደጋ ምላሽ አቅምን ለማጠናከር ትልቅ እርምጃ የሆነው የልምምድ መርሃግብሩ የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ[…]

Read more

ወባን በመከላከል ረገድ የሚታየውን መዘናጋትና የትኩረት ማነስ ችግር በመቅረፍ በመጪው ክረምት ስፈላጊ እንደሆነ ተገልፀል፡፡

ወባን በመከላከል ረገድ የሚታየውን መዘናጋትና የትኩረት ማነስ ችግር በመቅረፍ በመጪው ክረምት ሊከሰት የሚችለውን የወባ ጫና ለመቀነስ በሚደረገው ጥረት ውስጥ ሁሉም አካላት ርብርብ እንዲያደርጉ የክልሉ ጤና ቢሮ ጥሪ አቀረበ። ቢሮው ክልል[…]

Read more

Our Partners

DIRECTORATE DIRECTORS 

Ato Mamush Hussein

Ato mamush Hussen

Director General of Central Ethiopia Public Health Institute

Ato LEGESSE pETROS

Ato legesse Petros

Deputy  Director General of Central Ethiopia Public Health Institute

Girma Wondimu

Ato Girma Wondimu

Public Health Laboratory Director

DR.Sinafikish Ayele

Public Health RTT Directorate

Ato Woldesenbet Shewalem

Public Health Emergency Management Director