Central Ethiopia,Worabe
cerphi@cerphi.gov.et

Welcome to Central Ethiopia Public Health Institute

በማእከላዊ ኢትዮጵያ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት

PHEM

Through public intelligence and diseases surveillances of immediately as well as weekly reportable diseases.

Laboratory

The public health laboratory performs diagnostic activities which are not performed in other health care delivery institutions.

Research

By reviewing different evidences sources, conducting public health researches and monitoring and evaluating implementation of different programs.

RDMC

Improving Public Health Through Data-Driven Decisions

Welcome to Central Ethiopia Region Public Health Institute.


    After the former region of South Ethiopia recognized as a new region through referendum, the remaining seven zones and three special woredas following the decision decided by the Federation Council started working as a region of Central Ethiopia.
    At Central Ethiopia Region Public Health Institute, our mission is to promote health and well-being in our community through research, public health emergency management, and advocacy.
    we are also committed to improving the health of individuals and communities through research on priority health nutrition issues for evidence-based information utilization and technology transfer; effective public health emergency management; establishing quality laboratory system; and training public health researchers and practitioners for best public health interventions…..

               Mr.Mamush Hussein
          (CERPHI,Director General)
Read More
Ato Mamush Hussein
በጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ የተመራ የጤና ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራሮች ልኡካን ቡድን የማዕከላዊ ኢትዮጲያ ክልል የህብረትሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ላቦራቶሪን ጎበኘ።

በጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ የተመራ ከፍተኛ አመራሮች ልኡካን ቡድን ዛሬ በወራቤ ከተማ የሚገኘውን የክልሉን የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ላቦራቶሪን ጎብኝቷል።
በጉብኝቱ ወቅትም በጤና ሚኒስትር ዴኤታ ዶ/ር ደረጀ ዱጉማ የክልሉ ጤና ቢሮ ሀላፊ አቶ ሳሙኤል ዳርጌ የክልሉ የህብረተሰብ ጤና ኢንስትቲዪት ዋና ዳይሬክተርን አቶ ማሙሽ ሁሴንን ጨምሮ ሌሎች የክልልና የፌዴራል ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች ተገኝተውበታል።
            በክልሉ የህብርተሰብ ጤና ላቦራቶሪ ተወካይ በሆኑት በአቶ ክብረዓብ ገ/ህይወት በኩል ስለ ላቦራቶሪው አሁናዊ ሁኔታ እንዲሁም ላቦራቶሪው በቅርቡ ስለ ሚጀምራችው አንዳንድ አገልግሎቶች ማለትም የHIV Viral Load፣ የEQA እና ሌሎችንም አገልግሎቶች ጨምሮ ለህብረተሰቡ ለመስጠት በዝግጅት ላይ መሆኑን ለልኡካን ቡድኑ ገለጻ ተደርጎላችዋል ።ልዑካን ቡድኑ ባደረጋቸው የጉብኝት ወቅትም በጥንካሬ በለያቸው እና በቀጣይ ላቦራቶሪውን ከማስፋፋት እና ከማጠናከር አንጻር ትኩረት ሊሰጥባችው ከሚገባችው ተግባራቶች አኳያ ከሚኒስትር መስሪያ ቤቱ ጋር በቅንጅት እና በቅርበት ሊሰራባቸው እንደሚገባ ተመላክቷል።

በማዕከላዊ ኢትዮጲያ ጤና ቢሮ ዓመታዊ የጤና ኤክስቴንሽን ፌስትቫል በሆሳዕና ከተማ እየተካሄደ ይገኛል።

Read More….

“Polio has no cure, but vaccination is our strongest shield. Let’s unite to make Central Ethiopia polio-free”

The Central Ethiopia Regional Health Bureau & Public Health Institute, in collaboration with Local and international partners, has launched a critical three-day polio vaccination campaign targeting children under five years old. The campaign, which runs from February 21 to 23, 2025, aims to immunize childrens across urban and rural communities in the region.

Butajira Town, Ethiopia – 2-12-2025– The Central Ethiopia Public Health Institute (CERPHI) Data Management Center recently organized a half-day workshop in Butajira Town, focusing on fostering a data use culture among universities and diffrent stakeholders across the region. The event brought together academics, researchers, and public health professionals to emphasize the critical role of data in improving healthcare outcomes and policymaking.

ReadMore

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ከአርማወር ሐንሰን የምርምር ኢንስቲትዩት ጋር በባህላዊ መድሀኒት ጥናት ላይ በትብብር መስራት የሚያስችል የመግባቢያ ውል ስምምነት ተፈራረሙ

Read More….

 ዜና|News

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ወጣቶች ክንፍ ጽህፈት ቤት ወረርሽኝ እና ሌሎች ተላላፊ በሽታዎች ላይ የንቅናቄ ስራዎች ልዩ ዕቅድ ላይ በሆሳዕና ከተማ ውይይት እየተደረገ ነው

ሆሳዕና ሚያዝያ 08/2017ዓ.ም የዕለቱ የክብር እንግዳና የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ብልፅግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት የዴሞክራሲ ባህል ግንባታ ዘርፍ ኃላፊ አቶ ቀድሩ አብደላ ባስተላለፉት መልዕክት በክልሉ የወጣቶች ክንፍ በበጀት ዓመቱ ከዝግጅት ምዕራፍ ጀምሮ[…]

Read more

የክልሉ የጤና መረጃ አስተዳደር ስርዓትን ለማሻሻል ዲጂታል ቴክኖሎጂ ተግባራዊ እየተደረገ መሆኑን በክልሉ ጤና ቢሮ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ገለጸ ፡፡

የማዕከላዊ ኢትዮጽያ ክልል ጤና ቢሮ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት በህብረተሰብ ጤና መረጃ ጥንቅር እና ትንተና ላይ ያተኮረ ስልጠና ለኢንሰሸቲትዩቱ ባለሙያዎች በሆሳዕና መስጠት ተጀምሯል፡፡ ስልጠናውን በንግግር የከፈቱት የማዕከላዊ ኢትዮጽያ ጤና ቢሮ ህብረተሰብ[…]

Read more

የማዕከላዊ ኢትዮጽያ ክልል ጤና ቢሮ ላስመዘገበው የተሻለ አፈጻጸም ከጤና ሚኒስተር እውቅና አገኘ ፡፡

የማዕከላዊ ኢትዮጽያ ክልል ጤና ቢሮ ላስመዘገበው የተሻለ አፈጻጸም ከጤና ሚኒስተር እውቅና አገኘ ፡፡ የማዕከላዊ ኢትዮጽያ ክልል ጤና ቢሮ በማህበረሰብ ተሳትፎና በጤና ኤክስቴንሽን ፕሮግራም ማሻሻያ ፍኖተ ካርታን በተሻለ በመተግበር ላስመዘገባው አፈጻጸም[…]

Read more

Our Partners

DIRECTORATE DIRECTORS 

Ato Mamush Hussein

Ato mamush Hussen

Director General of Central Ethiopia Public Health Institute

Ato LEGESSE pETROS

Ato legesse Petros

Deputy  Director General of Central Ethiopia Public Health Institute

Girma Wondimu

Ato Girma Wondimu

Public Health Laboratory Director

DR.Sinafikish Ayele

Public Health RTT Directorate

Ato Woldesenbet Shewalem

Public Health Emergency Management Director