በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በወረርሽኝ መልክ የሚነሱ በሽታዎች ቅኝትና ምላሽ አሰጣጥ ስራዎችን ይበልጥ ማጠናከር እንደሚገባ ተገለፀ፡፡

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በወረርሽኝ መልክ የሚነሱ በሽታዎች ቅኝትና ምላሽ አሰጣጥ ስራዎችን ይበልጥ ማጠናከር እንደሚገባ በዛሬው ዕለት በተደረገው ሳምንታዊ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የድንገተኛ አደጋዎች ኦፕሬሽን ማዕከል (EOC) ተገልጿል ፡፡ ውይይቱን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ሀላፊ አቶ ሽመልስ ዋንጎሮ እና የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር አቶ ማሙሽ ሁሴን በጋራ የመሩት ሲሆን ዋና ዋና የትኩረት መስኮች ሆነው…
Read more