በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የወባ በሽታ ተጋላጭነትን ለመከላከል በትኩረት እየተሰራ መሆኑ የክልሉ ጤና ቢሮ አስታወቀ
ሆሳዕና፣ጥቅምት 9/2017 በክልሉ የወባ በሽታን ለመከላከል 1ነጥብ 2 ሚሊየን የአልጋ አጎበር መሰራጨቱም ተመላክቷል የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ ሳሙኤል ዳርጌ ለመገናኛ ብዙሀን በሰጡት መግለጫ እንዳስታወቁት በክልሉ የወባ በሽታ ተጋላጭነትን ለመከላከል በትኩረት እየተሰራ ነው ብለዋል። ሆሳዕና፣ጥቅምት 9/2017 በክልሉ የወባ በሽታን ለመከላከል 1ነጥብ 2 ሚሊየን የአልጋ አጎበር መሰራጨቱም ተመላክቷል የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ኃላፊ…
Read more