Central Ethiopia,Worabe
cerphi@cerphi.gov.et

Category: Uncategorized

የኮሌራ ወረርሽኝ ከተከስተ በኋላ የመልሶ ምልከታ ወርክ ሾፕ መስጠት መጀመሩ ተገለጸ።

የኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢኒስቲትዩት የድንገተኛ ጤና አደጋዎችን ቅኝትና ምላሽ ከማጠናከር አኳያ እንደ ሀገር ብሎም እንደ ክልል በርካታ ተግባራቶች እየተከናወነ መሆኑን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ህብረተሰብ ጤና ኢኒስቲትዩት ገልጿል። በክልሉ ስር ከሚገኙ ዞንና ወረዳዎች ለተውጣጡ ድንገተኛ ጤና አደጋዎች ቅኝት ምላሽ ሰጪ ባለሙያዎች የሚሰጠው ስልጠና በዛሬው ዕለት በቡታጅራ ከተማ ተጀምሯል። የማ/ኢት/ክ/ጤ/ቢሮ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ…
Read more

የሀዲያ ዞን የማዐጤመ አፈጻጸም የክልል ጤና ቢሮ አካላት ባሉበት ተገመገመ።26/5/2017

ከክልል ጤና ቢሮ ምክትል ኃላፊና የኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር በአቶ ማሙሽ ሁሴን፣ ምክትል ኃላፊና የጤና ቢሮ ኃላፊ አማካሪ አቶ አባይነህ ኤርቃሎን፣ ዳይሬክተሮችና ከፍተኛ ኤክስፔርቶቾ ጨምሮ የዞኑ የእስከአሁን ያለው የማዐጤመ አፈጻጸም የተገመገመ ሲሆን በአፈጻጸም ግምገማ መነሻ ላይ የዞኑ ጤና መምሪያ ኃላፊ ዶ/ር ደሣለኝ ሽጉጤ አጠቃላይ የዞኑን ነባራዊ ሁኔታ ከአፈጻጸሙ ጋር በስፋት አንስተዋል። በመቀጠልም በቀረበዉ ሪፖርት መነሻ ከክልል…
Read more

በጤናው ዘርፍ የሚያጋጥሙ ችግሮችን በሳይንሳዊ ምርምር በማስደገፍ የህዝብ ተጠቃሚነትን ማረጋገጥ እንደሚገባ ተመላከተ

(ሆሳዕና፣ጥር 24/2017 )የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ከአርማወር ሐንሰን የምርምር ኢንስቲትዩት ጋር በባህላዊ መድሀኒት ጥናት ላይ በትብብር መስራት የሚያስችል የመግባቢያ ውል ስምምነት ተፈራረሙ የአርማወር ሐንሰን የምርምር ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ፕሮፌሰር አፈወርቅ ካሱ እንደገለጹት ተመራማሪዎች እና የዘርፉ ባለሙያዎች የህዝቡን የጤና ችግሮች መፍታት የሚችሉበትን እድል መፍጠር ይገባል ብለዋል። በክልሉ ካሉ የከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ጋር ቅንጅት በመፍጠር በጤና…
Read more

ወባን ለማስወገድ አዳዲስ ስልቶች እና ቴክኖሎጂዎችን መጠቀም በሚቻልበት መንገድ ላይ ከአጋር ድርጅቶች ጋር ውይይት ተካሄደ

የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ በመድረኩ እንደተናገሩት ስብሰባው የወባ መድሃኒቶችን ወጪ ለመቀነስ እና ወባን ለመከላከል የሚደረገውን ጥረት ለማጎልበት የሚስችሉ ስልቶች ላይ ለመወያየት ያለመ መሆኑን አስረድተዋል። የወባ በሽታን ለመከላከል የህብረተሰቡን ተሳትፎ ማሳደግ አስፈላጊነት እና ቅድሚያ ሊሰጠው እንደሚገባ ዶ/ር መቅደስ የተናገሩ ሲሆን፤ የመጀመሪያ ደረጃ የጤና አጠባበቅ ተቋሞችን ማጠናከር እና የመከላከል ስራዎችን ማጎልበት ከጥረታቸው ግንባር ቀደም መሆን እንዳለበት…
Read more

የአፍሪካ ህብረት አሜሪካ ከዓለም ጤና ድርጅት አባልነት የመውጣቷን ውሳኔ እንድታጤነው ጠየቀ::

የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀ መንበር ሙሳ ፋኪ ማሃማት አሜሪካ ከዓለም ጤና ድርጅት አባልነት የመውጣቷን ውሳኔ መልሳ እንድታጤነው ጠይቀዋል፡፡ ሙሳ ፋኪ አሜሪካ ከድርጅቱ አባልነት ለመውጣት መፈለጓ እንዳሳዘናቸው ገልጸው፤ ውሳኔውን መለስ ብሎ በማጤን በአባልነቷ ትቀጥላለች የሚል ተስፋ እንዳላቸው ገልጸዋል። የአፍሪካ ህብረት ጉዳዩን አስመልክቶ ባወጣው መግለጫ፤ አሜሪካ የአፍሪካ የበሽታ መቆጣጠሪያና መከላከል ማዕከል (አፍሪካ ሲዲሲ) መስረታ ላይ ቀደምት እና…
Read more

Ato Leggese and Alemayehu

የማ/ኢ/ክልል ጤና ቢሮ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የHIV ቅኝት እና ምላሽ ተግባራት የ6 ወር አፈፃፀም ግምገማ ተደርጓል።

የማ/ኢ/ክልል ጤና ቢሮ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የHIV ቅኝት እና ምላሽ ተግባራት የ6 ወር አፈፃፀም ግምገማ ተደርጓል። ጥር 9/2017 ዓ.ም የማ/ኢ/ክልል ጤና ቢሮ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የHIV ቅኝት እና ምላሽ ተግባራት የ6 ወር አፈፃፀም ግምገማ ተደርጓል። የኢንስቲትዩቱ ምክትል ዋና ዳይይሬክተር አቶ ለገሰ ጴጥሮስ ባስተላለፉት መልዕክት የHIV AIDS በሽታን ከመከላከልና ከመቆጣጠር አንፃር ጠንካራ ስራዎች እየተሰሩ ቢሆንም እንደ…
Read more

Ato Mamush Hussein and Ato Samuel Darge

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የ2017 በጀት ዓመት የመጀመሪያ 6 ወራት እቅድ አፈፃፀም ግምገማ አካሂዷል::

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የ2017 በጀት ዓመት የመጀመሪያ 6 ወራት እቅድ አፈፃፀም ግምገማ አካሂዷል ኢንስቲትዩቱ የ2017 በጀት ዓመት የ6 ወር እቅድ አፈፃፀም ተግባራት ላይ የማኔጅመንት አካላት እና የዘርፉ ሰራተኞች በተገኙበት የተገመገመ ሲሆን ቀጣይ ትኩረት በሚሹ ጉዳዮች ዙሪያ ሰፊ ውይይት ተደርጓል ። የማ/ኢት/ክልል ጤና ቢሮ ሀላፊ አቶ ሳሙኤል ዳርጌ የህብረተሰቡን የጤና ተጠቃሚነት…
Read more

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት ጤና ቢሮ የጋራ ውይይት በየም ዞን ሳጃ ከተማ እያደረገ ይገኛል

የቢሮው ሀላፊ አቶ ሳሙኤል ዳርጌ በበኩላቸው የዕለቱ ግምገማ ትኩረት የሚያደርገው የመጀመሪያ ዙር ጂኤስሲ እና የ2017 ሩብ አመት አፈጻጸም ሆኖ የትኩረት አቅጣጫው መሆን ያለበት በፌደራል ደረጃ በተቀመጠው የመጀመሪያ ደረጃ የጤና ክብካቤ አሀድ እምርታ ማምጣት ነው ብለዋል። በሀገር አቀፍ ደረጃ የተቀመጠው ፈጣንና ዘላቂ የልማት ግብ የሚያጠነጥነው የእናቶች እና ህጻናት ተግባራት ላይ፣ የወባ ወረርሽኝ እና በሌሎች የጤና ጉዳዮች…
Read more

የስኳር ህመም ህክምና እና ክብካቤ ተገቢውን ተደራሽነት ካገኙ የስኳር ህመም ያለባቸው ሰዎች በተሟላ ጤንነት የመኖር እድል አላቸው፡፡

የአለም የስኳር ቀን በሃገራችን ለ34ኛ ጊዜ ህዳር 5 ይከበራል፡፡ የዘንድሮውን በአል ጤና ሚኒስቴር፣ የኢትዮጵያ ስኳር ህመም ማህበር እና አጋሮቹ “የስኳር ህመምና ምሉዕ ደህንነት፡- ለስኳር ህመም ህክምና እና ክብካቤ ተገቢውን ተደራሽነት ካገኙ ሁሉም የስኳር ህመም ያለባቸው ሰዎች በተሟላ ጤንነት የመኖር እድል አላቸው!” በሚል መሪ ቃል የሚከበር ይሆናል፡፡ በዓሉ ትኩረት የሚያደርገው የስኳር ህመም ህክምና እና ክብካቤ ተደራሽነት…
Read more

በአፍሪካ የመጀመሪያ የሆነዉ የአለም አቀፍ የጤና ድንገተኛ አደጋ ምላሽ ሲሙሌሽን ልምምድ በዛሬዉ ዕለት በኢትዮጵያ መካሄድ ጀመረ

በጤና ሚኒስቴርና በኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት አዘጋጅነት አለም አቀፍ የድንገተኛ አደጋ ምላሽ ሲሙሌሽን ልምምድ ከ73 በላይ የሆኑ ሃገሮች የሚሳተፉበት ተግባራዊ የድንገተኛ አደጋ ምላሽ ሲሙሌሽን ልምምድ ሲሆን፤ ለቀጣይ ሶስት ቀናት በኢትዮጵያ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የሚካሄድ ይሆናል፡፡ በመድረኩ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ እንደገለጹት ኢትዮጵያ መድረኩን ማዘጋጀቷ መንግስት ሁሉንም ዜጎች የሚያገለግል እና የሚጠብቅ የጤና…
Read more