Central Ethiopia,Worabe
cerphi@cerphi.gov.et

Category: Uncategorized

CERPHI

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የሁለተኛ ዙር የተቀናጀ የፖሊዮ ክትባት መስጠት ተጀመረ::

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የሁለተኛ ዙር የተቀናጀ የፖሊዮ ክትባት መስጠት ተጀመረ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ የተቀናጀ የፓሊዮ ክትባት ዘመቻ ክልል አቀፍŕ ማስጀመሪያŕ መርሃ ግብር በጠምባሮ ልዩ ወረዳ አስጀምሯል። በክልሉ ከግንቦት 22 እስከ 25/2017 ዓ/ም እድሜያቸው ከ5 ዓመት በታች ለሆኑ ህፃናት ቤት ለቤት በሚሰጠው ክልል አቀፍ የተቀናጀ የፓሊዮ ክትባት ዘመቻ ማስጀመሪያ መርሃ ግብር በጠምባሮ ልዩ ወረዳ…
Read more

የክልሉን ጤና ለማሻሻል እየተሰሩ ያሉ ስራዎችን ለማጠናከር ድጋፉን እንደሚያጠናክር የኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ገለጸ ፡፡

የክልሉን ጤና ለማሻሻል እየተሰሩ ያሉ ስራዎችን ለማጠናከር ድጋፉን እንደሚያጠናክር የኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ገለጸ ፡፡የኢትዮጽያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ለማዕከላዊ ኢትዮጽያ ክልል ጤና ቢሮ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩነት ድጋፍ አደረገ ፡፡ የኢትዮጽያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ምክትል ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ጌታቸው ቶሌራ እና ቡድናቸው በማዕከላዊ ኢትዮጽያ ክልል ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት በመገኘት የተለያዩ ድጋፎችን አድርገዋል ፡፡ በጉብኝቱ ከህብረተሰብ ጤና…
Read more

በዘመናዊ ቴክኖሎጂ የታገዘ የላቦራቶሪ ውጫዊ ጥራት ቁጥጥር መረጃ አያያዝ ስርዓት መበልፀጉ፣ ለፕሮግራሙ ስኬት ትልቅ ምዕራፍ መሆኑ ተገለፀ።

በዘመናዊ ቴክኖሎጂ የታገዘ የላቦራቶሪ ውጫዊ ጥራት ቁጥጥር መረጃ አያያዝ ስርዓት መበልፀጉ፣ ለፕሮግራሙ ስኬት ትልቅ ምዕራፍ መሆኑ ተገለፀ። ወራቤ፣ ግንቦት7፣ 2017 ዓ.ም. የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት፣ ከኢትዮጵያ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ጋር በመተባበር፤ በሀገር አቀፍ ደረጃ፣ የላቦራቶሪ ውጫዊ ጥራት ቁጥጥር ተግባራት መረጃ አያያዝ ስርዓትን ለማጠናከር ታቅዶ፣ በዘመናዊ ቴክኖሎጂ የበለፀገና “NATIONAL ET-EQAS” የተሰኘውን Software Database ስልጠና…
Read more

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል “የጤና ዘርፍ አርበኝነት ለሀገር እድገት” በሚል መሪ ቃል የጤና ባለሙያዎች ውይይት ተካህዷል፤

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል “የጤና ዘርፍ አርበኝነት ለሀገር እድገት” በሚል መሪ ቃል የጤና ባለሙያዎች ውይይት ተካህዷል፤ ሆሳዕና፦ግንቦት -7-2017ዓ.ም በክልሉ በሁሉም የጤና ተቋማትና ሆስፕታሎች ውይይት የተደረገ ሲሆን ዋና ዓላማው በጤና ልማት ዘርፍ የተመዘገቡ ስኬቶችና እየተስተዋሉ ያሉ ጉድለቶችን እንዲሁም ቀጣይ ትኩረት የሚሹ ጉዳዮችን በመለየት ከዘርፉ ባለድርሻ አካላት ጋር የጋራ መግባባት መፍጠር ነው። ባለፋት አመታት መንግስት በማህበራዊ ልማት ዘርፍ…
Read more

በጉራጌ ዞን የተቀናጀ የኩፍኝ መከላከያ ክትባትና የጤና ዘመቻ ማስጀመሪያ ፕሮግራም በአበሽጌ ወረዳ ጤና ገራባ ጤና ኬላ ተጀመረ።

በጉራጌ ዞን የተቀናጀ የኩፍኝ መከላከያ ክትባትና የጤና ዘመቻ ማስጀመሪያ ፕሮግራም በአበሽጌ ወረዳ ጤና ገራባ ጤና ኬላ ተጀመረ። ከግንቦት 6 እስከ 15/2017 በሚካሄደው ዞን አቀፍ የኩፍኝ ክትባት ዘመቻ 193 ሺህ 876 ህፃናት ተጠቃሚ እንደሚሆኑ የጉራጌ ዞን ጤና መምሪያ አስታወቀ፡፡ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ምክትል ኃላፊና የማህበረሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር አቶ ማሙሽ ሁሴን የክትባት ፕሮግራሙ…
Read more

የኤች አይ ቪ ኤድስን ለመከላከል እና መቆጣጠር ዘርፉ የቅኝት እና ምላሽ ስራዎች ከፍተኛ ጠቀሜታ እንዳለው ተገለጸ ፡፡

የኤች አይ ቪ ኤድስን ለመከላከል እና መቆጣጠር ዘርፉ የቅኝት እና ምላሽ ስራዎች ከፍተኛ ጠቀሜታ እንዳለው ተገለጸ ፡፡ የማዕከላዊ ኢትዮጽያ ክልል ጤና ቢሮ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የኤች አይ ቪ ኤድስ የዘጠኝ ወር ቅኝት እና ምላሽ ፕሮግራም አፈጻጸም ግምገማ በመካሄድ ላይ ነው ፡፡ በጤና ቢሮ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የጤናና ጤና ነክ ድንገተኛ አደጋዎች ቅኝት እና ምላሽ ዴይሬክቶሬት…
Read more

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ላቦራቶሪ በይፋ ስራ ጀመረ::

በወራቤ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ቅጥር ጊቢ የሚገኘው የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ላቦራቶሪ ዛሬ ሚያዝያ 29/2017 በይፋ ስራ ጀመረ። ዶ/ር ሳሮ አብደላ የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ምክትል ዋና ዳይሬክትር በማስጀመሪያ ስነ ስርዓቱ ላይ እንደተናገሩት ላቦራቶሪው ለክልሉ ሕብረተሰብ ጥራት ያለውና የላቀ የጤና ምርመራ አገልግሎት መስጠት የሚችል እና ከ30 በላይ የበሽታ አይነቶችን መመርመር የሚያስችል ማሽኖች በላቦራቶሪው እንደሚገኙ…
Read more

ለማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የመጀመሪያ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲቲዩት ላብራቶሪ የምርመራ አገልግሎት ስራ ዛሬ በይፋ ተጀምሯል፡፡

ለማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የመጀመሪያ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲቲዩት ላብራቶሪ የምርመራ አገልግሎት ስራ ዛሬ በይፋ ተጀምሯል፡፡ ለማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የመጀመሪያ የሆነው የሕብረተሰብ ጤና ኢንሰቲትዩት ላብራቶሪ የምርመራ አገልግሎት ይፋዊ ስራ ማስጀመሪያ በወራቤ ኮምፕርሄንሲቭ ሰፔሻላይዝድ ሆስፒታል ተጀምሯል። የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር የማህበራዊ ክላስተር አስተባባሪ እና የክልሉ ትምህርት ቢሮ ኃላፊ አቶ አንተነህ ፈቃዱ…
Read more

የክልሉ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ላቦራቶሪ ምርመራ አገልግሎት ተመርቆ በይፋ ሥራ ጀመረ።

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አንተነህ ፈቃዱ እና የኢትዮጵያ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ምክትል ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ሳሮ አብደላ የክልሉ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ላቦራቶሪ ምርመራ አገልግሎት መርቀው በይፋ ሥራ አስጀመሩ። ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎቹ የክልሉ ጤና ቢሮ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ላቦራቶሪ አገልግሎት በይፋ ሥራ ያስጀመሩት በወራቤ ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ተገኝተው ነው። በዕለቱም የክልሉ ምክትል ርዕሰ…
Read more

የክልሉ የጤና መረጃ አስተዳደር ስርዓትን ለማሻሻል ዲጂታል ቴክኖሎጂ ተግባራዊ እየተደረገ መሆኑን በክልሉ ጤና ቢሮ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ገለጸ ፡፡

የማዕከላዊ ኢትዮጽያ ክልል ጤና ቢሮ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት በህብረተሰብ ጤና መረጃ ጥንቅር እና ትንተና ላይ ያተኮረ ስልጠና ለኢንሰሸቲትዩቱ ባለሙያዎች በሆሳዕና መስጠት ተጀምሯል፡፡ ስልጠናውን በንግግር የከፈቱት የማዕከላዊ ኢትዮጽያ ጤና ቢሮ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ለገሰ ጴጥሮስ የመረጃ ስርዓትን በዲጂታል ቴክኖሎጂ እንዲታገዝ ማድረግ መረጃ በአንድ ቋት በማከማቸት እንደ አገር ውሳኔ ለመስጠት ያገለግላል ብለዋል ፡፡…
Read more