በበየሳምንቱ ለሚሰበሰቡ መረጃዎች ትረጉም እየተሰጠ እርምጃ ሊወሰድ እንደሚገባ ተገለፀ።
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የጉራጌ ዞን ጤና መምርያ 45ኛ ሳምንት የህብረተሰብ ጤና ድንገተኛ አደጋዎች ማስተባበሪያ ማዕከል(EOC) ዉይይት የመምርያው ኃላፊ አቶ አየለ ፈቀደ በተገኙበት በቀን 05/09/2016 ዓ.ም ያካሄደ ሲሆን፡- በሳምንቱ በቅኝት ስር ሪፖርት ከሚደረጉ በሽታዎች እንደ ወባ እና የምግብ እጥረት፤ ከመረጃ ጥራት ጋር ተያይዞ እንደ ሪፖርት ምሉዕነት እና ወቅታዊነት እንዲሁም ደግሞ በመረጃ ቅብብሎሽ ዙሪያ በስፋት ሪፖርት በመምርያው…
Read more