የከምባታ ዞን ጤና መምሪያ የድንገተኛ አደጋዎች ኦፕሬሽን ማዕከል (EOC) ሳምንታዊ ግምገማ አካሄደ::
የከምባታ ዞን ጤና መምሪያ የድንገተኛ አደጋዎች ኦፕሬሽን ማዕከል (EOC) ሳምንታዊ ግምገማ አካሄደ ************** ሀምሌ 3/2017 ዓ.ም የከምባታ ዞን ጤና መምሪያ የድንገተኛ አደጋዎች ኦፕሬሽን ማዕከል (EOC) ለህብረተሰቡ ጤና ስጋት ሊሆኑ የሚችሉ የጤናና ጤና ነክ ክስተቶች ቅኝትና ምላሽ ተግባራት ዙሪያ ሳምንታዊ ግምገማ አካሂዷል። በመድረኩ የክረምት መግቢያን ተከትሎ የሚስተዋለው የአየር ሁኔታ ለወባ ትንኝ መራቢያ ምቹ ሁኔታ የሚፈጥር በመሆኑ…
Read more
