ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ የመጣዉን ኤችአይቪ ኤድስና ቫይራል ሂፓታይተስን ለመከለል እና ለመቆጣጠር የህብረተሰቡን ግንዛቤ ማሳደግ እንደሚገባ ተገለፀ ፡፡
ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ የመጣዉን ኤችአይቪ ኤድስና ቫይራል ሂፓታይተስን ለመከለል እና ለመቆጣጠር የህብረተሰቡን ግንዛቤ ማሳደግ እንደሚገባ ተገለፀ ፡፡ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ የዘርፈ ብዙ ኤች አይቪ ኤድስ መከ/መቆ/ዳይሬክቶሬት ለቢሮዉ ሰራተኞች በወቅታዊ የኤችአይቪና ቫይራል ሄፓታይተስ ርዕሰ ጉዳዮች ዙሪያ በወራቤ ኮምፕሬሄንሲቪ ሆስፒታል ዉይይት አድርገዋል ፡፡ አቶ አለማየሁ ጌታቸው በጤና ቢሮ የኤችአይቪ ኤድስ እና ዘርፈ ብዙ ዳይሬክቶሬት…
Read more