Central Ethiopia,Worabe
cerphi@cerphi.gov.et

Blog

CERPHI

ሁለት ራስ ቅል ያለው ልጅ ተወለደ::

በዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ የንግስት እሌኒ ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል አንዲት እናት ሁለት ራስ ቅል ያለው ልጅ በሰላም ተገላግላለች። በሆስፒታሉ የህጻናት ህክምና ክፍል ሃላፊ ዶክተር ባሳዝን ጣሰው እንደገለጹት፤ በሆስፒታሉ አንዲት እናት ሁለት ራስ ቅል ያለውን ህጻን ከሌሊቱ ስድስት ሰዓት ገደማ ተገላግላለች። የአምስት ልጆች እናት የሆነችው ወላዷ ከአንገቱ በታች በኩል የተያያዘ ሁለት ራስ ያለው ሆኖ የተወለደው ሕፃን ስድስተኛ ልጇ…
Read more

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ከክልሉ ጤና ቢሮ ጋር በመተባበር ከኢትዮጵያ የጤና ሚንስቴር ከግሎባል ፈንድ ባገኘው የገንዘብ ድጋፍ የወባ ላቦራቶሪ ማይክሮስኮፒ ምርመራ እና የጥራት ቁጥጥር ማረጋገጫ ሥልጠና እየሰጠ ይገኛል፡፡

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ከክልሉ ጤና ቢሮ ጋር በመተባበር ከኢትዮጵያ የጤና ሚንስቴር ከግሎባል ፈንድ ባገኘው የገንዘብ ድጋፍ የወባ ላቦራቶሪ ማይክሮስኮፒ ምርመራ እና የጥራት ቁጥጥር ማረጋገጫ ሥልጠና እየሰጠ ይገኛል፡፡የወባ ጫና ያለፉት በርካታ ዓመታት ከሰሃራ በታች በሚገኙ የአፍሪካ አገሮች እንዲሁም በኢትዮጵያ በሁሉም ክልሎች እጅግ ከፍተኛ መሆኑ በተለያዩ መረጃዎችና ጥናቶች መወቅ ይቻላል፡፡ ይህ የወባ ጫና በተለይም…
Read more

የድንተኛ አደጋዎች ቅኝትና ምላሽ አሰጣጥ ስርአትን ይበልጥ በማጠናከር በማህበረሰቡ ላይ የተከሰቱና ሊከሰቱ የሚችሉ ጤና እና ጤና ነክ አደጋዎችን መከላከል እንደሚገባ ተገለፀ፤

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል እያጋጠሙ ያሉና ሊያጋጥሙ የሚችሉ ሰው ሰራሽና የተፈጥሮ አደጋ ክስተቶች፣ በወረርሽኝ መልክ የሚከሰቱ የጤና ስጋቶችን አስቀድሞ ለመከላከል የድንተኛ አደጋዎች ቅኝትና ምላሽ አሰጣጥ ስርአትን ይበልጥ ማጠናከር ተገቢ መሆኑን ነዉ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ የህብረተሰብ ጤና ኢኒስቲትዩት የድንገተኛ አደጋዎች ቅኝትና ምላሽ ማስባበሪያ ማዕከል /EOC/ በሳምንታዊ የአፈፃፀም ግምገማዉ ላይ የተብራራዉ ፡፡ በክልሉ ባለፉት ተከታታይ ሳምንታት፣ወራት…
Read more

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል አንዳንድ አከባቢዎች የተከሰተው የኩፍኝ ወረርሽኝና ሌሎች የማህበረሰብ ጤና ስጋቶች እንዳይስፋፉ የተጠናከረ የመከላከልና የመቆጣጠር ስራዎች እየተሰራባቸው መሆኑ ተገልጿል፤

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል አንዳንድ አከባቢዎች የተከሰተው የኩፍኝ ወረርሽኝና ሌሎች የማህበረሰብ ጤና ስጋቶች እንዳይስፋፉ የተጠናከረ የመከላከልና የመቆጣጠር ስራዎች እየተሰራባቸው መሆኑ ተገልጿል፤ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት ጤና ቢሮ የህብረተሰብ ጤና ኢኒስቲቲዩት የ6 ወራት አፈጻጸም ግምገማ በስልጤ ዞን ወራቤ ከተማ ባደረገዉ የምክክር መድረክ አፅንዖት ሰጥቶ ከመከረባቸው ጉዳዮች መካከል በአንዳንድ አከባቢዎች የተከሰተውን የኩፍኝ ወረርሽኝ እንዳይስፋፋ የተጠናከረ የመከላከልና የመቆጣጠር ስራዎች…
Read more

Ato Mamush Hussein

በተፈጥሮ እና በሰው ሰራሽ አደጋዎች ምክንያት የሚከሰቱ ወረርሽኞች የማህበረሰብ የጤና ስጋት እንዳይሆኑ መደበኛ የጤና አገልግሎት አሰጣጥ ስርዓቱን ማጠናከር እንደሚገባ ተገለጸ

በተፈጥሮ እና በሰው ሰራሽ አደጋዎች ምክንያት የሚከሰቱ ወረርሽኞች የማህበረሰብ የጤና ስጋት እንዳይሆኑ መደበኛ የጤና አገልግሎት አሰጣጥ ስርዓቱን ማጠናከር እንደሚገባ ተገለጸ። የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት ጤና ቢሮ የህብረተሰብ ጤና ኢኒስቲትዩት የ6 ወራት አፈጻጸም ግምገማዉን በስልጤ ዞን ወራቤ ከተማ እያካሄደ ይገኛል። በዚሁ ጊዜ የማዕከላዊ ኢትዮጲያ ክልል ምክር ቤት ማህበራዊ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ ክቡር አቶ ግዛቸው ዋሌራ…
Read more