በአፍሪካ የመጀመሪያ ደረጃ የጤና አገልግሎትን በዲጂታል ለማዘመን የሚያስችል አህጉር አቀፍ ወርክሾፕ በአዲስ አበባ መካሄድ ጀመረ
የጤና ስርዓትን ለማዘመን እና ጥራት ያለው አገልግሎትን ለሁሉም ተደራሽ ለማድረግ የዲጂታል ቴክኖሎጂ ወሳኝ መሣሪያ መሆኑን የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ በፕሮግራሙ መክፈቻ ንግግራቸው ገልጸዋል። ይህንን አህጉራዊ ራዕይ ከግብ ለማድረስ፣ የአፍሪካ በሽታ መከላከልና መቆጣጠር ማዕከል (Africa CDC) ከቴክኒክ ቡድኖች እና አጋር አካላት ጋር በመሆን ያዘጋጀው “የመጀመሪያ ደረጃ የጤና አገልግሎት ዲጂታላይዜሽን ማዕቀፍ (PHC Digitalization Framework)” ረቂቅ ሰነድ…
Read more
