የሆሳዕና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ለ28ኛ ዙር ያሰለጠናቸውን 1 ሺህ 34 የጤና ተማሪዎችን አስመረቀ።
(ሆሳዕና፣ ጥር 23/2018 ዐ/ም) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት የሆሳዕና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ በደረጃ 4 እና በዲግሪ ፕሮግራም በተለያዩ መርሃ-ግብሮች ለ28ኛ ጊዜ ያሰለጠናቸውን 1 ሺህ 34 የጤና ተማሪዎች አስመርቋል። የዕለቱ የክብር እንግዳና የክልሉ ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ ሳሙኤል ዳርጌ እንደተናገሩት የክልሉ መንግሥት በጤናው ሴክተር ለማሳካት ካስቀመጣቸው የጤና ልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅዶች አመርቂ ውጤት ተገኝቷል። በቤተሰብ ደረጃ የበለጸገ…
Read more
