የፓን-አፍሪካ የቀዶ ህክምና የጤና እንክብካቤ ፎረም መካሄድ ጀመረ::
የፓን-አፍሪካ የቀዶ ህክምና የጤና እንክብካቤ መድረክ በአዲስ አበባ የተከፈተው “ከፖሊሲ ወደ ተግባር፡ የአፍሪካን ባለብዙ ዘርፍ የቀዶ ህክምና የሰው ኃይል ማስፋት” በሚል መሪ ቃል ነው። ዓለም አቀፍ ስብሰባው በአፍሪካ የቀዶ ህክምና እንክብካቤ ስርዓቶችን ለማጠናከር መንገዶችን ለማመቻቸት ከመላው አህጉር የተውጣጡ የጤና ሚኒስትሮችን፣ የህክምና ባለሙያዎችን፣ ተመራማሪዎችን እና ዓለም አቀፍ የጤና አጋሮችን አሰባስቧል። ፎረሙ አባል ሃገራት ልምድ የሚለዋወጡበት እና…
Read more
