Central Ethiopia,Worabe
cerphi@cerphi.gov.et

Month: June 2025

CERPHI

በምስራቅ ጉራጌ ዞን ዞናዊ የሁለተኛ ዙር የተቀናጀ የፖሊዮ መከላከያ ክትባት ዘመቻ ማስጀመሪያ ፕሮግራም በእንሴኖ ከተማ አስተዳደር በታቦር አፀደ ህፃናት ትምህርት ቤት ተካሄደ።

ግንቦት 22/2017 ዓ.ም በማስጀመሪያ ፕሮግራም ላይ የተገኙት የምስራቅ ጉራጌ ዞን ጤና መምሪያ ኃላፊ አቶ ሰለሞን ጉግሳ በሁለተኛ ዙር የተቀናጀ የፖሊዮ መከላከያ ክትባት ዘመቻ በሀገር አቀፍ ደረጃ ከግንቦት 22-25/2017 ዓ.ም ድረስ ለ4 ቀናት ዕድሜያቸው ከ5 ዓመት በታች ለሆኑ ህፃናት የሚሰጥ እንደሆነ ተናግረዋል። በሁለተኛው ዙር የተቀናጀ የፖሊዮ መከላከያ ዘመቻ እንደዞን ከ93 ሺ 117 በላይ ህጻናት ለመከተብ ዕቅድ…
Read more

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የሁለተኛ ዙር የተቀናጀ የፖሊዮ ክትባት መስጠት ተጀመረ::

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የሁለተኛ ዙር የተቀናጀ የፖሊዮ ክትባት መስጠት ተጀመረ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ የተቀናጀ የፓሊዮ ክትባት ዘመቻ ክልል አቀፍŕ ማስጀመሪያŕ መርሃ ግብር በጠምባሮ ልዩ ወረዳ አስጀምሯል። በክልሉ ከግንቦት 22 እስከ 25/2017 ዓ/ም እድሜያቸው ከ5 ዓመት በታች ለሆኑ ህፃናት ቤት ለቤት በሚሰጠው ክልል አቀፍ የተቀናጀ የፓሊዮ ክትባት ዘመቻ ማስጀመሪያ መርሃ ግብር በጠምባሮ ልዩ ወረዳ…
Read more