Central Ethiopia,Worabe
cerphi@cerphi.gov.et

Month: May 2025

የወረርሽኝ በሽታዎች ከመከሰታቸው በፊት የቁጥጥር ስራዎችን ማጠናከር እንደሚገባ ተጠቆመ

(ሆሳዕና፦ሚያዝያ 24/2017)፣ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሕብረተሰብ ጤና ኢኒስቲትዩት የጤናና ጤና ነክ ድንገተኛ አደጋዎች ቅኝት ምላሽ ዳይሬክቶሬት የ2017 የ9 ወራት አፈጻጸም ግምገማና የህብረተሰብ ድንገተኛ ጤና አደጋዎች ቅኝት እና በመረጃ ስርዓት አተገባበር ዙሪያ የውይይት መድረክ በዱራሜ ከተማ ተካሂዷል። የክልሉ ጤና ቢሮ ምክትል ኃላፊና የሕብረተሰብ ጤና ኢኒስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር አቶ ማሙሽ ሁሴን እንደገለፁት የክልሉ ጤና ኢኒስቲትዩት በህብረተሰቡ ጤና…
Read more

በእቅድ ዝግጅት ወቅት ልዩ ትኩረት በመሰጠቱ አሁን ለተገኘው ውጤት በምክንያትነት ተጠቃሽ ነው – ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው(ዶ/ር )

(ሆሳዕና፣ሚያዚያ 23/2017)በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በየፓርቲና በመንግስት በዘጠኝ ወራት የተከናወኑ ተግባራት አስመልክቶ ክልል አቀፍ የአመራር መድረክ በሆሳዕና ከተማ ተካሂዷል የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) እንደገለጹት ፈተናዎቻችንን በመገንዘብ ለተሻለ ለውጥ መስራት ይገባል ብለዋል። ጥንካሬን ማስቀጠል እና ጉድለትን መለየት እቅድን ለማሳካት የሚኖረው ድርሻ ከፍተኛ መሆኑን ርዕሰ መስተዳድሩ ጠቁመዋል። በእቅድ ዝግጅት ወቅት ልዩ ትኩረት በመሰጠቱ አሁን…
Read more

ለሕብረተሰቡ ስጋት የሆኑ በሽታዎችን ቴክኖሎጂ በመታገዝ መቆጣጠር መቻሉን በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት አስታወቀ።

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የ2017 በጀት ዓመት የዘጠኝ ወራት ዕቅድ አፈጻጸም በወራቤ ዩኒቨርስቲ ተገምግሟል። የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ለገሰ ጴጥሮስ በዚህ ጊዜ እንደተናገሩት ለሕብረተሰቡ ስጋት የሆኑ በሽታዎችን ቴክኖሎጂ በመታገዝ መቆጣጠር መቻሉን አንስተዋል። የክልሉ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የ”PHEM DHS2″ ቀድሞ ተግባራዊ በማድረግ እውቅና ማግኘቱን ነው አቶ ለገሰ የተናገሩት። በዘጠኝ ወራት ውስጥ…
Read more

Collaboration and Integration for Advancing Universal Health Coverage in Africa

In today’s world, the urgency for collaboration and integration to advance universal health coverage in Africa is more pressing than ever. This necessity was echoed during the second conference of the Global Association of Health Officers, Clinical Officers, and Physician Associates of East Africa, held today in the vibrant city of Addis Ababa. The theme…
Read more