የማዕከላዊ ኢትዩጲያ ክልል ህብረተሰብ ጤና ኢንስትቲዩት ዋና ዳይሬክተር የሆኑት አቶ ማሙሽ ሁሴን ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች ለስቅለትና ለትንሳኤ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።
የማዕከላዊ ኢትዩጲያ ክልል ህብረተሰብ ጤና ኢንስትቲዩት ዋና ዳይሬክተር የሆኑት አቶ ማሙሽ ሁሴን ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች ለስቅለትና ለትንሳኤ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል። በዓሉን ስናከብር መላው ህዝባችን ራሱን ከተላላፊ እና ተላላፊ ካልሆኑ በሽታዎች ሊጠብቅ ይገባል በተለይም ወቅቱ ዝናባማ በመሆኑ ከወባ፣ ከኮሌራ፣ ከኩፍኝ በሽታዎች ራሱን ለመጠበቅ በየአካባቢው ከሚገኙ ጤና ባለሙያዎች የሚሰጠውን ምክር መቀበል፤ አጎበር በአግባቡ መጠቀም፣…
Read more