Central Ethiopia,Worabe
cerphi@cerphi.gov.et

Month: April 2025

የዓለም ጤና ድርጅት የሩሲያን የካንሰር ክትባት በተስፋ እየጠበቀ መሆኑን ገለጸ

የዓለም ጤና ድርጅት ሩሲያ የጀመረችውን የካንሰር ክትባት ምርምር እና ሙከራ ውጤት በተስፋ እየጠበቀው መሆኑን በድርጅቱ የሞስኮ ጽ/ቤት ኃላፊ ባቲር ቤርድላይቼቭ ገልጸዋል፡፡ ኃላፊው ክትባቶቹን ለማምረት ከፍተኛ ወጪ እንደሚጠይቅ ጠቅሰው፣ ግኝቱ ግን ከዋጋም በላይ መሆኑን ተናግረዋል። የክትባቱ ጉዳይ ከቁስ በላይ ለሰው ልጆች ተስማሚ ቴክኖሎጂን ለማግኘት ለአሥርተ ዓመታት የተደረገ ወጤታማ ሙከራን ማሳያ መሆኑንም ኃላፊው ጠቅሰዋል፡፡ ለዓላማው መሳካትም ለብዙ…
Read more

ህብረተሰቡ ጥራት ያለው ፍትሀዊ የጤና አገልግሎት እንዲያገኝ በግል የጤና ዘርፍ የተሰማሩ ድርጅቶች ተግተው መስራት እንዳለባቸው የጉራጌ ዞን ጤና መምሪያ አስታወቀ።

መጋቢት 26/2017 (ወልቂጤ) ህብረተሰቡ ጥራት ያለው ፍትሀዊ የጤና አገልግሎት እንዲያገኝ በግል የጤና ዘርፍ የተሰማሩ ድርጅቶች ተግተው መስራት እንዳለባቸው የጉራጌ ዞን ጤና መምሪያ አስታወቀ። በመምሪያው የጤናና ጤና ነክ አገልግሎቶች ግብዓት ጥራት ቁጥጥር ዋና ስራ ሂደት በግል የጤና ዘርፍ ከተሰማሩ ባለድርሻ አካላት ጋር የውይይት መድረክ እያካሄደ ነው። የውይይት መድረኩን በንግግር የየከፈተቱት የመምሪያው ኃላፊ አቶ አየለ ፈቀደ በመንግስት…
Read more

የሰርዓተ ምግብ ግብዓት አጠቃቀም ስርዓት ላይ ያሉ ችግሮችን ለመፍታት ከባለድርሻ አካላት ጋር ያለውን ቅንጅት በማጠናከር መስራት ይገባል ሲሉ የማዕከላዊ ኢትዮጽያ ክልል ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ ሳሙኤል ዳርጌ ገለጹ ፡፡

የሰርዓተ ምግብ ግብዓት አጠቃቀም ስርዓት ላይ ያሉ ችግሮችን ለመፍታት ከባለድርሻ አካላት ጋር ያለውን ቅንጅት በማጠናከር መስራት ይገባል ሲሉ የማዕከላዊ ኢትዮጽያ ክልል ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ ሳሙኤል ዳርጌ ገለጹ ፡፡ የክልሉ ጤና ቢሮ የስርዓተ ምግብ ላይ የተሰሩ ስራዎች የስምንት ወር አፈጻጸም ግምገማ በወራቤ ከተማ መካሄድ ጀምሯል ፡፡ በመድረኩ ተገኝተው የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የቢሮ ኃላፊ አቶ ሳሙኤል…
Read more

የጤናው ዘርፍ ስራዎችን ለማሻሻል የሚደረጉ ድጋፎች ለታለመላቸው አላማ ብቻ እንዲውሉ የማዕከላዊ ኢትዮጽያ ክልል ጤና ቢሮ ኃላፊ ገለጹ ፡፡

የካቲት 27/2017 ዓ/ም የጤናው ዘርፍ ስራዎችን ለማሻሻል የሚደረጉ ድጋፎች ለታለመላቸው አላማ ብቻ እንዲውሉ የማዕከላዊ ኢትዮጽያ ክልል ጤና ቢሮ ኃላፊ ገለጹ ፡፡ የክልሉ ጤና ቢሮ ከጤና ሚኒስትር ያገኘውን የሞተር ሳይክሎችን ለዞኖች ፣ለልዩ ወረዳዎች እና ለጤና ቢሮ ተጠሪ ተቋማት ድጋፍ እና ርክክብ ተደርጓል ፡፡ በርክክብ ፕሮግራሙ ላይ የተገኙት የክልሉ ጤና ቢሮ ሀላፊ አቶ ሳሙኤል ዳርጌ እንደተናገሩት ቢሮዉ…
Read more