Central Ethiopia,Worabe
cerphi@cerphi.gov.et

Month: March 2025

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ አመታዊ የጤና ኤክስቴንሽን ፌስቲቫል ተካሄደ

ፌስቲቫሉ “ውጤታማ የጤና ኤክስቴንሽን ፕሮግራም ትግበራ ለብልፅግናችን” በሚል መሪ ቃል በዋቸሞ ዩኒቨርስቲ ተካሂዷል። የበለፀገ ሃገር ለመገንባት የዜጎችን ጤንነት የማረጋገጥ አስፈላጊነት አጽንኦት በመስጠት የመድረኩን የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር እንደሻው ጣሰው የተናገሩ ሲሆን፤ ምርታማነትን ለመጨመር የህብረተሰብ ጤናን ማስጠበቅ ወሳኝ ነው ብለዋል። የአገልግሎት ጥራትን በማሻሻል የማህበረሰቡን የአገልግሎት እርካታ ለማሳደግ የጤና ኤክስቴንሽን ባለሙያዎች መትጋት…
Read more

በጤና ተቋማት የተሟላ አገልግሎት መስጠት የሚያስችል ስርዓት በመዘርጋት ዘርፉን ለማዘመን መስራት እንደሚገባ ተጠቆመ

(ሆሳዕና፣የካቲት 23/2017 )በጤና ሚኒስተሯ የተመራ ልዑክ በጉራጌና ሀድያ ዞኖች በጤናዉ ዘርፍ እየተከናወኑ የሚገኙ ስራዎችን ጎብኝቷል፡፡ የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ እንዳሉት በክልሉ በጤና ተቋማት ላይ እየተካሔደ ያለው ምልከታ መልካም ልምዶችን ማስቀጠል እና በአፈጻጸም ረገድ የተስተዋሉ ውስንነቶችን ማረም የሚያስችል ነው ብለዋል። በዚህም በጉራጌና በሀድያ ዞኖች በጤናዉ ዘርፍ እየተከናወኑ የሚገኙ ስራዎችን መመልከታቸውን ተናግረዋል፡፡ በወልቂልጤ ከተማ በተለይም በመጀመሪያ…
Read more

የጤና አገልግሎት ስርዓትን ለማዘመን የበለጸጉ ሶፍትዌሮች እና በተገነቡ ጤና ተቋማት የህክምና ቁሳቁስ ለማሟላት ድጋፍ ያስፈልጋል ፦

ዶ/ር እንዳሻው ጣሰው የጤና አገልግሎት ስርዓትን ለማዘመን የበለጸጉ ሶፍትዌሮች እና በተገነቡ ጤና ተቋማት የህክምና ቁሳቁስ ለማሟላት ድጋፍ ያስፈልጋል ፦ ዶ/ር እንዳሻው ጣሰው ሆሳዕና፣የካቲት 23/2017ዓ.ም የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) ለኢፌዴሪ ጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ እና ለስራ ባልደረቦቻቸው በጽ/ቤታቸው አቀባበል አድርገዋል። የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) ከልኡካን ቡድኑ ጋር…
Read more