ተላላፊ በሽታዎችን ከመከላከል አኳያ ክትባት ትልቁን ድርሻ የሚወስድ በመሆኑ በዘመቻ መልክ በሚሰጡ ተግባሮች ላይ ትኩረት እንደሚያስፈልግ ተመላከተ፡
በክልል ደረጃ ለመጀመሪያ ዙር የሚሰጠው የተቀናጀ የፖሊዮ ክትባት ዘመቻ ማስጀመሪያ ፕሮግራም በቀቤና ልዩ ወረዳ ፍቃዶ ጤና ኬላ በይፋ ተጀምሯል፡፡ በማስጀመሪያው ፕሮግራም ላይ ተገኝተው የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የክልሉ ጤና ቢሮ ምክትል ኃላፊና የጤና ፕሮግራሞች ዘርፍ ኃላፊ አቶ አሸናፊ ጴጥሮስ በዚህ ወቅት እንዳሉት ሀገራችን የምትከተለው መከላከል ላይ መሠረት ያደረገው የጤና ፖሊሲ የፋውስ ህክምና መጨመሩን አንስተዋል፡፡ የህፃናትን ሞት…
Read more