የጤና ኤክስቴንሽኖች የተሃድሶ ስልጠና መስጠት መጀመሩን የክልሉ ጤና ቢሮ ገለጸ።
የጤና ኤክስቴንሽኖች የተሃድሶ ስልጠና መስጠት መጀመሩን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ አስታውቋል። ከክልሉ ስልጤ፣ ጉራጌ፣ ምስራቅ ጉራጌ፣ እና ሀላባ ዞኖች ከተመረጡ ወረዳዎች ለተውጣጡ የጤና ኤክስቴንሽን ባለሙያዎች የሚሰጠው ስልጠና በዛሬው ዕለት በወራቤ ዩኒቨርሲቲ ተጀምሯል። የቢሮው ሃላፊ አቶ ሳሙኤል ዳርጌ በዚሁ ወቅት እንደተናገሩት በክልሉ የጤና ኤክስቴንሽን ፕሮግራሙን ለማጠናከር በትኩረት እየተሰራ ስለመሆኑ በመግለጽ በበጀት ዓመቱ ከታቀዱ ተግባራቶች አንዱ…
Read more